One Lord, One Faith, One Baptism. Eph 4:5
አንድ ጌታ፡ አንድ ሃይማኖት፡ አንዲት ጥምቀት። ኤፌ 4:5
Sunday, 28 June 2015
Monday, 15 June 2015
በጁባና ዙሪያዋ ለምትገኙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በሙሉ ዓርብ 12, 2007 ዓ፡ም (June 19,2015)
የቅዱስ ሚካኤል ክብረ በዓል የቃልኪዳኑ ታቦት በማውጣት በደማቁ ስለሚከበር በዕለቱ በመገኘት በዕልልታና በዝማሬ
በጋራ እንድናከብርና ከቃል-ኪዳኑ ታቦት በረከትን እንድንካፈል
ቤተክርስቲያናችን ጥሪዋን ታስተላልፋለች። ታቦቱ ከ4፡30-5፡30 ወጥቶ 6፡00 ቅዳሴ ይጀመራል። ይህ መልዕክት
የደረሳችሁ ለሌላው share በማድረግ መልዕክቱን እንድታስተላልፉ በእግዚአብሔር ስም መዕክታችንን እናስተላልፋለን። እንዲሁም ከሐሙስ እስከ ሰንበት(እሑድ) 11:00(5:00 pm) ጀምሮ የሚካሔደው የትምህርተ ወንጌልና መዝሙር የተዘጋጀ ስለሆነ በአራቱም ዕለታት በሚካሔደው መርሐ ግብር እንድትሳተፉና የሕይወት ስንቅ እንድትይዙ ቤተክርስቲያናችን በድጋሚ ጥሪዋንታስተላልፋለች።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር።
Saturday, 13 June 2015
እንኩዋን ለጻድቅና ሰማዕት አባ ቴዎድሮስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ
አባ ቴዎድሮስ በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን የነበረ ግብፃዊ አባት ነው:: ተወልዶ ባደገባት የእስክንድርያ ከተማ ብሉያትንና ሐዲሳት በወቅቱ ከነበሩ አበው_ሊቃውንት ተምሯል:: ጊዜው ምንም መናፍቃን የበዙበት ቢሆን በዛው ልክ እነ ቅዱስ_እለ_እስክንድሮስና ቅዱስ_አትናቴዎስን የመሰሉ ቅዱሳን_ሊቃውንት ነበሩና ከነሱ የሚገባውን ወስዷል::

+በ340ዎቹ ዓ/ም አካባቢ ግን በምዕመናን ላይ ከባድ ችግር ደረሰ:: የወቅቱ ነገሥታት በስመ ክርስቲያን አርዮሳውያን ነበሩና ሕዝቡን ማስገደድ: አንዳንዴም የአርዮስን እምነት ያልተቀበለውን ማስገደል ጀመሩ:: በዚህ ምክንያትም ታላቁ_የኦርቶዶክስ_ጠበቃ_ቅዱስ_አትናቴዎስን ከመንበሩ አሳደዱት:: በምትኩም አርዮሳዊ ሰው ዻዻስ ተብሎ ተሾመ:: ይህን ጊዜ ነው እንግዲህ እውነተኛ እረኛ ያስፈለገው::
+በበዓቱ የነበረው አባ ቴዎድሮስ አላቅማማም::ቤተ_ክርስቲያን ትፈልገዋለችና መጻሕፍትን ገልጾ ከቦታ ቦታ እየተዘዋወረ ምዕመናንን ያጸናቸው ጀመር:: መናፍቃኑን ተከራክሮ ምላሽ በማሳጣት ሕዝቡን ከኑፋቄ በመጠበቅ የሠራው ሥራ ሐዋርያዊ ቢያሰኘውም ለአርዮሳዊው ዻዻስ (ጊዮርጊስ ይባላል) ሊዋጥለት አልቻለም::
+በቁጣ ወታደሮችን ልኮ አባ ቴዎድሮስን ተቆጣው:: እንዳያስተምርም ገሰጸው:: አባ ቴዎድሮስ ግን እሺ ባለማለቱ ግርፋት ታዘዘበት::
+ወታደሮች እየተፈራረቁ ሲገርፉት ረድኤተ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበርና ከዛ ሁሉ ግርፋት አንዲቷም አካሉ ላይ አላረፈችም:: በዚህ የተበሳጨው አርዮሳዊ ዻዻስ የአባ ቴዎድሮስን እጅና እግር ከፈረስ ጋሪ በሁዋላ አስረው በኮረኮንች መንገድ ላይ በፍጥነት እንዲያሮጧቸው አዘዘ::
+ፈረሶቹ መሮጥ ሲጀምሩ የአባ ቴዎድሮስ አካሉ ይላላጥ ጀመር:: ትንሽ ቆይቶ ግን እጆቹ ተቆረጡ:: በሁዋላም ራሱ ከአንገቱ ተለይታ መንገድ ላይ ወደቀች:: አካሉ በሙሉ መሬት ላይ ተበታተነ:: እግዚአብሔር ቅድስት ነፍሱን ተቀብሎ አሳረጋት::
+ለቅዱሱም 3 አክሊል ከሰማይ ወርዶለታል:-
1.ስለ ፍጹም ምናኔውና ድንግልናው
2.ስለ ሐዋርያዊ የወንጌል አገልግሎቱ
3.ስለ ሃይማኖቱ ደሙን አፍስሷልና
"እምአባልከ ተመቲራ ለእንተ ሠረረት ርዕስ:
እግዚአብሔር አስተቄጸላ በአክሊል ሠላስ" እንዳለ መጽሐፍ::
+ምዕመናን ሥጋውን ሰብስበው በዝማሬና በማኅሌት በክብር ቀብረውታል::
=>አምላካችን ከቅዱሱ በረከት ይክፈለን::
=>ሰኔ 6 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ አባ ቴዎድሮስ ሰማዕት
2.አባ ገብረ ክርስቶስ
3."40" ሰማዕታት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅድስት ደብረ ቁስቁዋም
2.አባታችን አዳምና እናታችን ሔዋን
3.አባታችን ኖኅና እናታችን ሐይከል
4.ቅዱስ ኤልያስ ነቢይ
5.ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ
6.ቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊ
7.ቅድስት ሰሎሜ
8.አባ አርከ ሥሉስ
9.አባ ጽጌ ድንግል
10.ቅድስት አርሴማ ድንግል
=>+"+ መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ:: ሩጫውን ጨርሻለሁ:: ሃይማኖቴን ጠብቄአለሁ:: ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል:: ይህንም ጻድቅ: ፈራጅ የሆነው ጌታ ያን ቀን ለእኔ ያሰረክባል:: ደግሞም መገለጡን ለሚወዱት ሁሉ እንጂ ለእኔ ብቻ አይደለም:: +"+ (2ጢሞ. 4:7)
<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>
Friday, 5 June 2015
በስመ አብ: ወወልድ: ወመንፈስ ቅዱስ: አሐዱ አምላክ ግንቦት 29 አባ አፍፄ ወአባ ጉባ Ginbot 29 (June 06) IN THE NAME OF THE FATHER AND THE SON AND THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN.
አባ አፍፄና አባ ጉባ ቁጥራቸው ከተስዓቱ (ዘጠኙ) ቅዱሳ
አባ አፍፄ
ጻድቁ የተወለዱት እስያ ውስጥ በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው አቡሊዲስና አቅሌስያ ይባላሉ:: ገና በሕጻንነታቸው ብሉይ ከሐዲስ ጠንቅቀው ወደ ግብፅ ወርደዋል:: በዚያም በአባ መቃርስ እጅ መንኩሰዋል:: አባ አፍፄ ወደ ኢትዮዽያ የመጡት በአልዐሜዳ ዘመን ከ8ቱ ባልንጀሮቻቸው ጋር ነው::
+ጻድቁ ጸበል እያፈለቁ ብዙ ድውያንን ፈውሰዋል:: ትግራይ ውስጥ የሐ የተባለው ቦታም ማረፊያቸው ነበር::
+ለጻድቁ በጥቂቱ እነዚሕን እንጠቅሳለን:-
1.ከ100 ዓመት በላይ አበ ምኔት ሆነው በኖሩበት ገዳማቸው በፍጹም ትጋት: በጾምና በጸሎት አገልግለዋል::
2.በመጀመሪያ ያስከተሏቸውን 366 ደቀ መዛሙርት ጨምሮ ብዙ መናንያንን አፍርተው በሃገራችን ገዳማዊ ሕይወትን አስፋፍተዋል::
3.ቅዱሳት መጻሕፍትን ከሱርስትና ከጽርዕ ቁዋንቁዋ ወደ ግዕዝ ተርጉመዋል::
4.በስብከተ ወንጌል ለሃገራችን ብርሃን አብርተዋል:: ሕዝቡ በጣዕመ ስብከታቸው ይገረም ስለ ነበር "አፍፄ (አፈ-ዐፄ)" ብሏቸዋል:: "የዐፄ (የንጉሥ) አንደበት ያለው" ወይም "ንግግር አዋቂ" ማለት ነው::
+ጻድቁ ከ200 ዓመታት በላይ ቤተ ክርስቲያንን አገልግለው በዚሕች ቀን በ684 ዓ/ም ተሠውረዋል:: እግዚአብሔርም በስማቸው ለተማጸነ: ገዳማቸውን ለተሳለመ የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል::
አባ ጉባ
ጻድቁ የተወለዱት ታሕሳስ 29 ቀን በ336 ዓ/ም በመንፈቀ ሌሊት ነው:: አባታቸው ጌርሎስ: እናታቸው ቴዎዶክስያ ደጐች ነበሩ::
+አባ ጉባ ("ባ" ጠብቆ ይነበብ) በተወለዱ ቀን ጌታችን ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለ7 ቀናት በብርሃን ተሞልቶ ነበር:: ሕጻኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን ሃሌ ሉያ ብለው አመስግነዋል::
+በልጅነታቸው መጻሕፍትን አጥንተው: ወደ ገዳመ አስቄጥስ ገብተው መንነዋል:: ለበርካታ ዓመታት ከተጋደሉ በሁዋላ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል "ወደ ቅድስት ሃገር ኢትዮዽያ ሒድ" ብሏቸው ከ8ቱ ቅዱሳን ጋር ወደ ሃገራችን መጥተዋል:: በወቅቱ ዕድሜአቸው ከ140 በላይ ነበር::
+ጻድቁ አባ ጉባ እንደመሰሎቻቸው በስብከተ ወንጌል: መጻሕፍትን በመተርጐም: ገዳማትን በማስፋፋትና አብያተ ክርስቲያናትን በማነጽ ቆይተዋል:: በተለይ ራማ ኪዳነ ምሕረት የእርሳቸው ናት ይባላል::
+ጻድቁ ቅዳሴ ሲቀድሱ ከመሬት ከፍ ብለው ነበር:: ብዙ ጸበሎችን አፍልቀው ድውያንን ፈውሰዋል:: ሙታንንም አንስተዋል:: እመቤታችንም የብርሃን መስቀል ሰጥታቸዋለች:: ጻድቁ ከበርካታ የቅድስና ዘመናት በሁዋላ በዚህች ቀን ዐርፈው በገዳማቸው ተቀብረዋል::
+በዘመኑ ትኩረት ካጡ ታላላቅ ገዳማት አንዱ ይሔው ትግራይ ውስጥ የሚገኘው የአባ ጉባ ገዳም ነው::
(በነገራችን ላይ "ጉባ" ማለት "አፈ-መዐር: ጥዑመ-ልሳን" ማለት ነው)
=>ቸሩ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የጻድቃኑን በረከት ያድለን:: በጸሎታቸውም በደላችንን ይቅር ይበለን::
=>ግንቦት 29 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.አባ አፍፄ (ከዘጠኙ ቅዱሳን)
2.አባ ጉባ (ከዘጠኙ ቅዱሳን)
3.አባ ስምዖን ገዳማዊ (በ7 ዓመታቸው መንነው ለ81 ዓመታት በተጋድሎ የኖሩ ሶርያዊ)
4.አባ ይስሐቅ ጻድቅ
=>ወርኀዊ በዓላት
1.የፈጣሪያችንና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት
2.ቅድስት አርሴማ ድንግል
3.ቅዱስ ዼጥሮስ ተፍጻሜተ ሰማዕት
4.ቅዱስ ማርቆስ ዘቶርማቅ
5.ቅድስት ፍቅርተ ክርስቶስ ኢትዮዽያዊት
6.ቅዱስ ዘርዐ ክርስቶስ (ጻድቅና ሰማዕት)
=>+"+ ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል:: ጻድቅን በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል:: ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላቹሃለሁ ዋጋው አይጠፋበትም:: +"+ (ማቴ. 10:41)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
አባ አፍፄ
ጻድቁ የተወለዱት እስያ ውስጥ በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው አቡሊዲስና አቅሌስያ ይባላሉ:: ገና በሕጻንነታቸው ብሉይ ከሐዲስ ጠንቅቀው ወደ ግብፅ ወርደዋል:: በዚያም በአባ መቃርስ እጅ መንኩሰዋል:: አባ አፍፄ ወደ ኢትዮዽያ የመጡት በአልዐሜዳ ዘመን ከ8ቱ ባልንጀሮቻቸው ጋር ነው::
+ጻድቁ ጸበል እያፈለቁ ብዙ ድውያንን ፈውሰዋል:: ትግራይ ውስጥ የሐ የተባለው ቦታም ማረፊያቸው ነበር::
+ለጻድቁ በጥቂቱ እነዚሕን እንጠቅሳለን:-
1.ከ100 ዓመት በላይ አበ ምኔት ሆነው በኖሩበት ገዳማቸው በፍጹም ትጋት: በጾምና በጸሎት አገልግለዋል::
2.በመጀመሪያ ያስከተሏቸውን 366 ደቀ መዛሙርት ጨምሮ ብዙ መናንያንን አፍርተው በሃገራችን ገዳማዊ ሕይወትን አስፋፍተዋል::
3.ቅዱሳት መጻሕፍትን ከሱርስትና ከጽርዕ ቁዋንቁዋ ወደ ግዕዝ ተርጉመዋል::
4.በስብከተ ወንጌል ለሃገራችን ብርሃን አብርተዋል:: ሕዝቡ በጣዕመ ስብከታቸው ይገረም ስለ ነበር "አፍፄ (አፈ-ዐፄ)" ብሏቸዋል:: "የዐፄ (የንጉሥ) አንደበት ያለው" ወይም "ንግግር አዋቂ" ማለት ነው::
+ጻድቁ ከ200 ዓመታት በላይ ቤተ ክርስቲያንን አገልግለው በዚሕች ቀን በ684 ዓ/ም ተሠውረዋል:: እግዚአብሔርም በስማቸው ለተማጸነ: ገዳማቸውን ለተሳለመ የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል::
አባ ጉባ
ጻድቁ የተወለዱት ታሕሳስ 29 ቀን በ336 ዓ/ም በመንፈቀ ሌሊት ነው:: አባታቸው ጌርሎስ: እናታቸው ቴዎዶክስያ ደጐች ነበሩ::
+አባ ጉባ ("ባ" ጠብቆ ይነበብ) በተወለዱ ቀን ጌታችን ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለ7 ቀናት በብርሃን ተሞልቶ ነበር:: ሕጻኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን ሃሌ ሉያ ብለው አመስግነዋል::
+በልጅነታቸው መጻሕፍትን አጥንተው: ወደ ገዳመ አስቄጥስ ገብተው መንነዋል:: ለበርካታ ዓመታት ከተጋደሉ በሁዋላ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል "ወደ ቅድስት ሃገር ኢትዮዽያ ሒድ" ብሏቸው ከ8ቱ ቅዱሳን ጋር ወደ ሃገራችን መጥተዋል:: በወቅቱ ዕድሜአቸው ከ140 በላይ ነበር::
+ጻድቁ አባ ጉባ እንደመሰሎቻቸው በስብከተ ወንጌል: መጻሕፍትን በመተርጐም: ገዳማትን በማስፋፋትና አብያተ ክርስቲያናትን በማነጽ ቆይተዋል:: በተለይ ራማ ኪዳነ ምሕረት የእርሳቸው ናት ይባላል::
+ጻድቁ ቅዳሴ ሲቀድሱ ከመሬት ከፍ ብለው ነበር:: ብዙ ጸበሎችን አፍልቀው ድውያንን ፈውሰዋል:: ሙታንንም አንስተዋል:: እመቤታችንም የብርሃን መስቀል ሰጥታቸዋለች:: ጻድቁ ከበርካታ የቅድስና ዘመናት በሁዋላ በዚህች ቀን ዐርፈው በገዳማቸው ተቀብረዋል::
+በዘመኑ ትኩረት ካጡ ታላላቅ ገዳማት አንዱ ይሔው ትግራይ ውስጥ የሚገኘው የአባ ጉባ ገዳም ነው::
(በነገራችን ላይ "ጉባ" ማለት "አፈ-መዐር: ጥዑመ-ልሳን" ማለት ነው)
=>ቸሩ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የጻድቃኑን በረከት ያድለን:: በጸሎታቸውም በደላችንን ይቅር ይበለን::
=>ግንቦት 29 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.አባ አፍፄ (ከዘጠኙ ቅዱሳን)
2.አባ ጉባ (ከዘጠኙ ቅዱሳን)
3.አባ ስምዖን ገዳማዊ (በ7 ዓመታቸው መንነው ለ81 ዓመታት በተጋድሎ የኖሩ ሶርያዊ)
4.አባ ይስሐቅ ጻድቅ
=>ወርኀዊ በዓላት
1.የፈጣሪያችንና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት
2.ቅድስት አርሴማ ድንግል
3.ቅዱስ ዼጥሮስ ተፍጻሜተ ሰማዕት
4.ቅዱስ ማርቆስ ዘቶርማቅ
5.ቅድስት ፍቅርተ ክርስቶስ ኢትዮዽያዊት
6.ቅዱስ ዘርዐ ክርስቶስ (ጻድቅና ሰማዕት)
=>+"+ ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል:: ጻድቅን በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል:: ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላቹሃለሁ ዋጋው አይጠፋበትም:: +"+ (ማቴ. 10:41)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
On this day is celebrated the festival of the Birth of our Lord
and God and Redeemer, Jesus Christ; the sons of the Church celebrate it
each month, and beg for mercy and forgiveness for their sins.
Salutation to Thy Birth, O our Lord.
And on this day also died the holy father Abba Simon, of the
monastery of Antioch. The name of the father of this saint was John,
and the name of his mother was Martha, and through him signs and wonders
took place. Thus before his mother conceived him, Saint John the
Baptist came to her in a dream, and told her about the birth of this
John, and he revealed unto her what would happen to him. And having
been born, and his days being six years, Simon departed to the monastery
of Antioch, and brought himself under the yoke of the monastic life; and
he became an ascetic and fought a strenuous spiritual fight. And the
angels appeared unto him, when he was asleep, on several nights, and
taught him how to fight the spiritual fight, even as they had taught
Abba Pachomius. And they revealed to this saint the work which cannot
be destroyed, and the strife of the monastic life, and they gave him
strength, and this saint fought a sublime and superhuman fight, for did
not the angels bring unto him spiritual food at all times? And after
very great strife, he went up on a pillar [and lived there] for seven
years, and then he went to a larger (higher?) pillar and stood on it for
eight years. Then he departed to a mountain and lived in it for twenty
years inside [a house] of stones, which he made for himself, and he did
not go outside it until the end of the twenty years. Then he went up on
the top of a large (high?) pillar, and he stood up on the front of it
for five and forty years; and all the days of his life were five and
eighty years. [He lived] in his father’s house for six years, and nine
and seventy years he passed in the spiritual fight. As for his
miracles, who can describe them? Now many of his miracles are written
in the story of his strife. And this father composed many Homilies, and
Admonitions, and Sayings, which are profitable for the monastic life,
and for the salvation of the soul; and he translated (or, expounded)
many of the Books of the Church, and died in peace. Salutation to Simon
whose life, before he was conceived, was foretold by John the Baptist.
And on this day also are commemorated Abba ‘Afse, and Abba Guba, who
were of the ninety saints of ‘Engelga, and Isaac, the monk, and the
death of Alexander the king, the son of Philip.
Glory
be to God Who is glorified in His Saints.
Amen.በስመ አብ: ወወልድ: ወመንፈስ ቅዱስ: አሐዱ አምላክ ግንቦት 28 ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ
=>ቅድስቷ እናታችን በነገድ እሥራኤላዊ ስትሆን የተወለደችው ኢየሩሳሌም ውስጥ በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን አካባቢ
ነው:: ወላጆቿ ክርስቲያኖች በመሆናቸው በሚገባው ፈሊጥ አሳድገው ወደ ትምሕርት አስገቧት::
+አስተማሪዋ ገዳማዊ መነኮስ ነበርና ከተማ ውስጥ አያድርም:: አስተምሯት ዕለቱኑ ወደ በዓቱ ይመለስ ነበር እንጂ:: ዓመተ ክርስቶስ ብሉይ ከሐዲስ ጠንቅቃ ተማረች::
+አንድ ቀን እንደ ልማዷ ልትማር ብትጠብቀውም መምሕሯ ሊመጣ አልቻለም:: ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ መነኮሱን ልትጠይቅ: አንድም ልትማር ወደ በዓቱ ሔደች::
+በሩ ላይ ደርሳ ብታንኩዋኩዋም መልስም: የሚከፍትም አልነበረም:: ከውስጥ ግን ምርር ያለ የለቅሶ ድምጽ ተሰማት:: "ጌታ ሆይ! ይቅር በለኝ?" እያለ በተደጋጋሚ ይጮሃል:: ያ ደጉ መነኮስ ነበር::
+ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ በቅጽበት አንድ ሐሳብ መጣላት:: "እርሱ በንጽሕና እየኖረ ስለ ነፍሱ እንዲሕ ከተማጸነ እኔማ እንደምን አይገባኝ!" ብላ ወደ ቤቷ ተመለሰች:: የለበሰችውን ልብስ አልቀየረችም:: ቤተሰቦቿን አልተሰናበተችም:: ከቤቷ አተር በዘንቢል እና ውሃ በትንሽ እቃ ይዛ ወደ ጐልጐታ ገሰገሰች::
+ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ላይ ወድቃ አለቀሰች:: ጸለየችም:- "ጌታ ሆይ! ነፍሴን ወደ ዕረፍት አድርሳት? ከክፉ ጠላትም ጠብቀኝ? ይሕንን አተርና ውሃ ለእድሜ ዘመን ሁሉ ባርክልኝ::"
+ይሕን ብላ እየፈጠነች ከኢየሩሳሌም ተነስታ በእግሯ ቃዴስን: ሲናይ በርሃን አቁዋርጣ ግብፅ ደረሰች:: ምርጫዋ ብሕትውና ሆኗልና ልምላሜ ከሌለበት: ፀሐዩ እንደ ረመጥ ከሚፋጅበት በርሃ ገባች::
+በዚያም ከያዘችው አተር ለቁመተ ሥጋ እየበላች: ከውሃውም በጥርኝ እየተጐነጨች: ማንንም ሰው ሳታይ በፍጹም ተጋድሎ ለ38 ዓመታት ቆየች:: የቀኑ ሐሩር: የሌሊቱ ቁር (ብርድ) ልብሷን ቆራርጦ ቢጨርሰው እግዚአብሔር ፀጉሯን አሳድጐ አካሏን ሸፈነላት::
+ጊዜ ዕረፍቷ ሲደርስ የቅዱሳንን ዜና የሚጽፈው ታላቁ አባ ዳንኤል ወደ እርሷ ደረሰ:: እንዳያት ተከተላት:: እርሷ ግን በተሰነጠቀ አለት ውስጥ ገብታ ተደበቀች:: አባ ዳንኤል በውጪ ሆኖ ተማጸነ:- "እባክህ አባቴ! ውጣና ባርከኝ" አለ:: ሴት መሆኗን አላወቀም ነበርና:: እርሷ ግን "ራቁቴን ነኝና አልወጣም" አለችው::
+ልብሱን አውጥቶ ሰጥቷት ወጥታ ተጨዋወቱ:: በፈቃደ እግዚአብሔር ዜናዋን ሁሉ አወቀ:: ወደ በዓቷ ዘወር ሲል በዘንቢል የሞላ አተር ተመለከተ:: ለ38 ዓመታት ተበልቶ ዛሬም ሙሉ ነው:: አባ ዳንኤል ይፈትነው ዘንድ ከአተሩ በደንብ በላለት:: ከውሃውም ጠጣለት:: ግን ሊጐድል አልቻለም::
+እያደነቀ "እናቴ ሆይ! ልብሴን ውሰጂው" ቢላት "ሌላ አዲስ አምጣልኝ" አለችው:: ይዞላት በመጣ ቀን ግን ተሠውራለችና አላገኛትም::
+አንድ ቀን ግን (ማለትም ግንቦት 28) አረጋውያን መነኮሳት መጥተው የገጠማቸውን ነገር ነገሩት:: እንዲሕ ሲሉ:- "ሰው ተመልክተን ወደ በዓቱ ስንገባ አተር በዘንቢልና ውሃ በመንቀል አገኘን:: ስንበላው ወዲያው አለቀ::" አባ ዳንኤል ነገሩን ገና ሳይጨርሱለት አለቀሰ::
+አተሩ አለቀ ማለት ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ አርፋለች ማለት ነውና:: አረጋውያኑ ግን ቀጠሉ:- "ከበዓቱ ስንወጣ በጸጉሯ አካሏ ተሸፍኖ ወደ ምሥራቅ ሰግዳ አርፋ አግኝተን ከሥጋዋም ተባርከን ቀበርናት" አሉ:: አባ ዳንኤል ዜናዋን ጽፎላት ዛሬ ቤተ ክርስቲያን ታከብራታለች::
=>አምላካችን በቅድስት ዓመተ ክርስቶስ ጸሎት ይማረን:: ከበረከቷም ያድለን::
=>ግንቦት 28 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ ተጋዳሊት (ገዳማዊት)
2.ቅዱስ ኤዺፋንዮስ ሊቅ (ሥጋው ቆዽሮስ የደረሰበት)
3.አባ መርቆሬዎስ ገዳማዊ
4.አባ ጌርሎስ (ጻድቅና ሰማዕት)
5."45" ሰማዕታት (የአባ ጌርሎስ ደቀ መዛሙርት)
6.ቅዱስ አጋቦስ ሰማዕት
=>ወርኀዊ በዓላት
1.አማኑኤል ቸር አምላካችን
2.ቅዱሳን አበው (አብርሃም: ይስሐቅና ያዕቆብ)
3.ቅዱስ እንድራኒቆስና ሚስቱ ቅድስት አትናስያ
4.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሮማዊ (ሰማዕት)
=>+"+ ለእናንተም ጠጉርን በመሸረብና ወርቅን በማንጠልጠል ወይም ልብስን በመጐናጸፍ በውጭ የሆነ ሽልማት አይሁንላችሁ:: ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ ለብሶ የተሰወረ የልብ ሰው ይሁንላችሁ:: +"+ (1ዼጥ. 3:3)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
On this day of the year 43 A.D., the body of St. Epiphanius (His biography is under the 17th. of Bashans), arrived to the island of Cyprus. The boat that carried his body arrived to Cyprus from Constantinople on the 28th. day of Bashans. The priests and the people came with crosses, gospels, candles and incense and carried his body to the church. When they started to dig his tomb, two deacons did not allow them. They were excommunicated by the saints for their bad reputation. The body remained in the church for four days without a change or a stench. His body looked as if he was asleep. A saintly deacon came near the body and said: "I know of your relationship with God, and that you can restrain these evil opponents." He then took an ax and hit the ground with it. The two opposing deacons fell on their faces immediately, and they were carried to their homes and died on the third day.
The body of the Saint was anointed and wrapped, they buried him in a marble sarcophagus in he church. Many miracles appeared from his body.
May his prayers be with us, and glory be to God forever. Amen.
+አስተማሪዋ ገዳማዊ መነኮስ ነበርና ከተማ ውስጥ አያድርም:: አስተምሯት ዕለቱኑ ወደ በዓቱ ይመለስ ነበር እንጂ:: ዓመተ ክርስቶስ ብሉይ ከሐዲስ ጠንቅቃ ተማረች::
+አንድ ቀን እንደ ልማዷ ልትማር ብትጠብቀውም መምሕሯ ሊመጣ አልቻለም:: ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ መነኮሱን ልትጠይቅ: አንድም ልትማር ወደ በዓቱ ሔደች::
+በሩ ላይ ደርሳ ብታንኩዋኩዋም መልስም: የሚከፍትም አልነበረም:: ከውስጥ ግን ምርር ያለ የለቅሶ ድምጽ ተሰማት:: "ጌታ ሆይ! ይቅር በለኝ?" እያለ በተደጋጋሚ ይጮሃል:: ያ ደጉ መነኮስ ነበር::
+ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ በቅጽበት አንድ ሐሳብ መጣላት:: "እርሱ በንጽሕና እየኖረ ስለ ነፍሱ እንዲሕ ከተማጸነ እኔማ እንደምን አይገባኝ!" ብላ ወደ ቤቷ ተመለሰች:: የለበሰችውን ልብስ አልቀየረችም:: ቤተሰቦቿን አልተሰናበተችም:: ከቤቷ አተር በዘንቢል እና ውሃ በትንሽ እቃ ይዛ ወደ ጐልጐታ ገሰገሰች::
+ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ላይ ወድቃ አለቀሰች:: ጸለየችም:- "ጌታ ሆይ! ነፍሴን ወደ ዕረፍት አድርሳት? ከክፉ ጠላትም ጠብቀኝ? ይሕንን አተርና ውሃ ለእድሜ ዘመን ሁሉ ባርክልኝ::"
+ይሕን ብላ እየፈጠነች ከኢየሩሳሌም ተነስታ በእግሯ ቃዴስን: ሲናይ በርሃን አቁዋርጣ ግብፅ ደረሰች:: ምርጫዋ ብሕትውና ሆኗልና ልምላሜ ከሌለበት: ፀሐዩ እንደ ረመጥ ከሚፋጅበት በርሃ ገባች::
+በዚያም ከያዘችው አተር ለቁመተ ሥጋ እየበላች: ከውሃውም በጥርኝ እየተጐነጨች: ማንንም ሰው ሳታይ በፍጹም ተጋድሎ ለ38 ዓመታት ቆየች:: የቀኑ ሐሩር: የሌሊቱ ቁር (ብርድ) ልብሷን ቆራርጦ ቢጨርሰው እግዚአብሔር ፀጉሯን አሳድጐ አካሏን ሸፈነላት::
+ጊዜ ዕረፍቷ ሲደርስ የቅዱሳንን ዜና የሚጽፈው ታላቁ አባ ዳንኤል ወደ እርሷ ደረሰ:: እንዳያት ተከተላት:: እርሷ ግን በተሰነጠቀ አለት ውስጥ ገብታ ተደበቀች:: አባ ዳንኤል በውጪ ሆኖ ተማጸነ:- "እባክህ አባቴ! ውጣና ባርከኝ" አለ:: ሴት መሆኗን አላወቀም ነበርና:: እርሷ ግን "ራቁቴን ነኝና አልወጣም" አለችው::
+ልብሱን አውጥቶ ሰጥቷት ወጥታ ተጨዋወቱ:: በፈቃደ እግዚአብሔር ዜናዋን ሁሉ አወቀ:: ወደ በዓቷ ዘወር ሲል በዘንቢል የሞላ አተር ተመለከተ:: ለ38 ዓመታት ተበልቶ ዛሬም ሙሉ ነው:: አባ ዳንኤል ይፈትነው ዘንድ ከአተሩ በደንብ በላለት:: ከውሃውም ጠጣለት:: ግን ሊጐድል አልቻለም::
+እያደነቀ "እናቴ ሆይ! ልብሴን ውሰጂው" ቢላት "ሌላ አዲስ አምጣልኝ" አለችው:: ይዞላት በመጣ ቀን ግን ተሠውራለችና አላገኛትም::
+አንድ ቀን ግን (ማለትም ግንቦት 28) አረጋውያን መነኮሳት መጥተው የገጠማቸውን ነገር ነገሩት:: እንዲሕ ሲሉ:- "ሰው ተመልክተን ወደ በዓቱ ስንገባ አተር በዘንቢልና ውሃ በመንቀል አገኘን:: ስንበላው ወዲያው አለቀ::" አባ ዳንኤል ነገሩን ገና ሳይጨርሱለት አለቀሰ::
+አተሩ አለቀ ማለት ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ አርፋለች ማለት ነውና:: አረጋውያኑ ግን ቀጠሉ:- "ከበዓቱ ስንወጣ በጸጉሯ አካሏ ተሸፍኖ ወደ ምሥራቅ ሰግዳ አርፋ አግኝተን ከሥጋዋም ተባርከን ቀበርናት" አሉ:: አባ ዳንኤል ዜናዋን ጽፎላት ዛሬ ቤተ ክርስቲያን ታከብራታለች::
=>አምላካችን በቅድስት ዓመተ ክርስቶስ ጸሎት ይማረን:: ከበረከቷም ያድለን::
=>ግንቦት 28 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ ተጋዳሊት (ገዳማዊት)
2.ቅዱስ ኤዺፋንዮስ ሊቅ (ሥጋው ቆዽሮስ የደረሰበት)
3.አባ መርቆሬዎስ ገዳማዊ
4.አባ ጌርሎስ (ጻድቅና ሰማዕት)
5."45" ሰማዕታት (የአባ ጌርሎስ ደቀ መዛሙርት)
6.ቅዱስ አጋቦስ ሰማዕት
=>ወርኀዊ በዓላት
1.አማኑኤል ቸር አምላካችን
2.ቅዱሳን አበው (አብርሃም: ይስሐቅና ያዕቆብ)
3.ቅዱስ እንድራኒቆስና ሚስቱ ቅድስት አትናስያ
4.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሮማዊ (ሰማዕት)
=>+"+ ለእናንተም ጠጉርን በመሸረብና ወርቅን በማንጠልጠል ወይም ልብስን በመጐናጸፍ በውጭ የሆነ ሽልማት አይሁንላችሁ:: ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ ለብሶ የተሰወረ የልብ ሰው ይሁንላችሁ:: +"+ (1ዼጥ. 3:3)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
On this day of the year 43 A.D., the body of St. Epiphanius (His biography is under the 17th. of Bashans), arrived to the island of Cyprus. The boat that carried his body arrived to Cyprus from Constantinople on the 28th. day of Bashans. The priests and the people came with crosses, gospels, candles and incense and carried his body to the church. When they started to dig his tomb, two deacons did not allow them. They were excommunicated by the saints for their bad reputation. The body remained in the church for four days without a change or a stench. His body looked as if he was asleep. A saintly deacon came near the body and said: "I know of your relationship with God, and that you can restrain these evil opponents." He then took an ax and hit the ground with it. The two opposing deacons fell on their faces immediately, and they were carried to their homes and died on the third day.
The body of the Saint was anointed and wrapped, they buried him in a marble sarcophagus in he church. Many miracles appeared from his body.
May his prayers be with us, and glory be to God forever. Amen.
Wednesday, 3 June 2015
IN THE NAME OF THE FATHER AND THE SON AND THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN. Ginbot 27 (June 04)
On this day died the holy father, Abba John, the thirtieth
Archbishop of the city of Alexandria. This saint was a Christian, and a
good man, and he became a monk in his early years, and he fought a
strenuous spiritual fight. Then he shut himself up in a cell, but his
knowledge and his excellence became noised abroad, and they seized him
and made him Archbishop of Alexandria, and during the days of his office
he composed many Homilies. And God exalted the horn of the Church in
the days of this father; now, the emperor who reigned in his days was
Anastasius, a believer and a just man. And Saint Abba Severus,
Archbishop of the city of Antioch, wrote an epistle on the True Faith to
this father Abba John, wherein he said, “Our Lord Christ, our God, after
His union, is One Essence (or, being), without mixture, even according
to the belief of our fathers Abba Cyril, and Abba Demetrius, and Abba
Dioscoros.” And Abba John and all his bishops received the letter, and
thanked God and glorified Him because of the conversion of the members
who were separated, and who had come into their proper places. Then
this father Abba John wrote an answer to this letter, with words full of
the grace of the True Faith, concerning the unity of the Godhead of God,
One Essence, and concerning the Incarnation of the Son of God in the
nature of man, and how He is one with the Godhead, without separation,
and without mingling, and without change, and that He is One and not
Two. And he anathematized all those who separate our Lord Christ, or
who mix His natures. And he anathematized all those who say that He Who
suffered, and died, and was crucified for the children of men, was a
mere man, or those who attribute suffering to the Divine Nature. On the
contrary, by the True Faith we know that it was God, the Word, Who
suffered for us in the flesh, which He took from us. And this is the
path of the kingdom, and he who walketh therein shall never go astray,
and never stumble. And when Abba Severus read the Epistle of this Saint
Abba John, he received it with great satisfaction and pleasure, and he
read it publicly in the city of Antioch; and there were peace and
agreement in the city of Alexandria concerning the True Faith. And this
father continued to teach the people and his flock for eleven years, and
he admonished them, and protected them, and confirmed them in the True
Faith, and he died in peace. Salutation of John who shut himself in his
cell, until they elected him Archbishop of Alexandria.
And on this day also died Lazarus, the just man, the brother of Mary and
Martha, having been appointed Bishop of the city of Cyprus, after our
Lord rose from the dead. Our Lord suffered in that week, and this saint
followed the Apostle from that time. After the Holy Spirit, the
Paraclete, had descended upon the Apostles, they laid their hands upon
him, and made him Bishop of the city of Cyprus. And he guarded his
flock well, and he sat for forty years and died in peace. Salutation to
Lazarus.
Glory
be to God Who is glorified in His Saints.
Amen.
Tuesday, 2 June 2015
ጦምን ለመሻር ጥቅስ አያስፈልግም

¤አንዳንድ ሰዎች ሕግን ለመጣስ: ጦምን ለመሻር: ሥርዓቱንም ለማፍረስ ሲፈልጉ "ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ አያረክስም . . ." ዓይነት ያልተረዱትን ጥቅስ ይጠቅሳሉ:: ወይም ደግሞ ለጾም "የሽማግሌ": "የቄስ": "የመነኮስ": "የሕጻን" . . . የሚል ስምን ይለጥፋሉ::
+ግንኮ! . . . ሕግን ለመጣስ ከሕግ መጽሐፍ ባልተገባ መንገድ መጥቀስ አያስፈልግም:: ጦመንም ለመሻር የማታለያ ምክንያቶችን መደርደር ግብዝ (አላዋቂ) ቢያሰኝ እንጂ ሌላ ትርፍ አይኖረውም::
ለምሳሌ:-
¤አንድ ሰው ሒሳብ (Mathematics) ትምሕርት "ይከብደኛል: አልችለውም . . ." ከፈለገም "አልማርም" ሊል መብቱ አለው:: "የሒሳብ ትምሕርት አያስፈልግም: አይጠቅምም" ሊል ግን ፍጹም አይችልም:: (ቢልም አላዋቂነቱን ይገልጣል)
+እንደዚሁም ሁሉ አንድ ሰው "መጾም ይከብደኛል: አልችልም . . ." ከፈለገም "አልጾምም" ሊል ይችላል:: (እንዲህ ብሎ ክርስቲያን መሆን ባይችልም)
+ምክንያቱም እንኩዋን ምግባራት አምልኮም ቢሆን በፈቃድ (በነጻነት) የሚፈጸም ጉዳይ ነውና:: #እግዚአብሔር የነጻነት አምላክ ነውና ማንንም አያስገድድም::
+ነገር ግን . . . ያ ሰው "ጾም ይከብደኛል: አልጾምም . . ." ለማለት መብቱ ቢኖረውም "ጾም አያስፈልግም" ሊል ግን መብቱ ሊኖረው አይችልም:: (ቢልም የሰይጣን የግብር ልጅ ከመሆን ሌላ ትርፍ አይኖረውም)
+ሰው (በተለይም ክርስቲያን) ለድኅነት: ለበጐነትና ለቅድስና ይጠቅሳል: ምክንያትንም ይፈጥራል እንጂ ቅዱስ ቃሉን እያጣመመ የጥፋትን መንገድ አይጠርግም::
+እኛ ግን:-
¤#ነቢያትን (ዘጸ. 24:18, ዘዳ. 9:9, 1ነገ. 19:8, ዳን. 10:2, መዝ. 108, 109:24)
¤#ሐዋርያትን (ሐዋ. 13:2)
¤#ጻድቃን_ሰማዕታትን: #ደናግል_መነኮሳትን (#ገድላተ_ቅዱሳን) . . . አብነት አድርገን ለድኅነት እንጦማለን::
+ይልቁኑ ግን ከክብር ባለቤት #ከመድኃኒታችን_ክርስቶስ አብነትን ነስተን (ማቴ. 4:1): ትምሕርቱን ሰምተን: ለሕይወት እንጦማለን:: "ስትጦሙ እንደ ግብዞች አትጠውልጉ" እንዳ ለጌታችን:: (ማቴ. 6:16)
=>#ቸር_አምላከ_ቅዱሳን መዋዕለ ጦሙን #የበረከትና_የአኮቴት ያድርግልን::
<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>
¤አንድ ሰው ሒሳብ (Mathematics) ትምሕርት "ይከብደኛል: አልችለውም . . ." ከፈለገም "አልማርም" ሊል መብቱ አለው:: "የሒሳብ ትምሕርት አያስፈልግም: አይጠቅምም" ሊል ግን ፍጹም አይችልም:: (ቢልም አላዋቂነቱን ይገልጣል)
+እንደዚሁም ሁሉ አንድ ሰው "መጾም ይከብደኛል: አልችልም . . ." ከፈለገም "አልጾምም" ሊል ይችላል:: (እንዲህ ብሎ ክርስቲያን መሆን ባይችልም)
+ምክንያቱም እንኩዋን ምግባራት አምልኮም ቢሆን በፈቃድ (በነጻነት) የሚፈጸም ጉዳይ ነውና:: #እግዚአብሔር የነጻነት አምላክ ነውና ማንንም አያስገድድም::
+ነገር ግን . . . ያ ሰው "ጾም ይከብደኛል: አልጾምም . . ." ለማለት መብቱ ቢኖረውም "ጾም አያስፈልግም" ሊል ግን መብቱ ሊኖረው አይችልም:: (ቢልም የሰይጣን የግብር ልጅ ከመሆን ሌላ ትርፍ አይኖረውም)
+ሰው (በተለይም ክርስቲያን) ለድኅነት: ለበጐነትና ለቅድስና ይጠቅሳል: ምክንያትንም ይፈጥራል እንጂ ቅዱስ ቃሉን እያጣመመ የጥፋትን መንገድ አይጠርግም::
+እኛ ግን:-
¤#ነቢያትን (ዘጸ. 24:18, ዘዳ. 9:9, 1ነገ. 19:8, ዳን. 10:2, መዝ. 108, 109:24)
¤#ሐዋርያትን (ሐዋ. 13:2)
¤#ጻድቃን_ሰማዕታትን: #ደናግል_መነኮሳትን (#ገድላተ_ቅዱሳን) . . . አብነት አድርገን ለድኅነት እንጦማለን::
+ይልቁኑ ግን ከክብር ባለቤት #ከመድኃኒታችን_ክርስቶስ አብነትን ነስተን (ማቴ. 4:1): ትምሕርቱን ሰምተን: ለሕይወት እንጦማለን:: "ስትጦሙ እንደ ግብዞች አትጠውልጉ" እንዳ ለጌታችን:: (ማቴ. 6:16)
=>#ቸር_አምላከ_ቅዱሳን መዋዕለ ጦሙን #የበረከትና_የአኮቴት ያድርግልን::
<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>
Explaining the Trinity to Muslims By Fr. Brendan Pelphrey in The Sounding Aug 25, 2014 ⋅ Comment(s) ⋅ Tags: Father, Holy Spirit, Jesus, Muslim, Trinity
Fr. Brendan Pelphrey responds:
Christians believe that God is love. The Trinity defines love: the love of the Father for the Son, and the Son for the Father, of the Father for the Spirit, of the Son for the Spirit, and of the Spirit for the Father and the Son. It is, finally, a love which is so great that it went out of itself. This is why God created and sustains all that exists.
Here we see that love is not a feeling or emotion, as many people think. Rather, love is a permanent relationship of self-giving and eternal mercy and compassion. Jesus Christ is the revelation to humanity of that permanent love, in which the Son lives in the Father, and the Father in the Son, and the Spirit in the Father and the Son.
This kind of love is beyond our understanding. It is not rational. We cannot argue about it or prove it. However, we can experience it, and this experience changes lives and brings us into loving relationship with everything that exists, because God loves all things and is at work in all that exists.
Mara’s friend has not experienced divine love. Divine love is very different from religion, in which people agree with certain dogmas and therefore congregate with other like-minded people. Mara’s friend left religion, which he called “Christianity,” because certain things did not make sense to him. So while his objections deserve answers, we have to realize that arguments like this will not change his life. Such arguments do not create love in the hearts of people who see God only in terms of rationality.
Beyond this, Muslim objections to the Trinity are part of a whole set of assertions that together make up Islam. For every false assertion that we can correct, there will always be more objections to Christian faith. For example, if we show that in the Bible there are clear images of the Trinity, then it will be objected that the Bible is inaccurate or that it has less importance than the Qur’an.
Nevertheless, it is possible to show how the Muslim objections cited above are false.
To do this carefully requires more than just a few words, so in the future we hope to present a series on the Christian doctrine of the Trinity. We will see what the doctrine of the Trinity actually is, where it appears in the Bible, what this means about the nature and person of Jesus Christ; and some practical implications of the mystery of the Trinity for Christian life. In the meantime, the following is a “short version” in response to the objections raised by Mara’s friend.
Jesus never claimed to be God. Actually, He did. In fact, this is exactly why He was crucified. There are many examples of this in the Gospels, but perhaps the clearest are in the Gospel of John. Jesus says, “I and the Father are one” (John 10:30); “If you knew me, you would know the Father also” (John 8:19); “He who has seen me has seen the Father” (John 14:8); and “I am in the Father and the Father is in me” (John 14:10). These statements are unambiguous.
The accounts of Jesus’ trial also tell us that the main charge brought against Him was that He made Himself equal with God. Here we should remember that in Jewish faith, the promised Messiah (or in Greek, “the Christ”) was considered to be Emmanuel, meaning “God among men” (Isaiah 7:14). In Mark 12:35-36, Jesus points out that the Messiah is not simply the son of David, but is called “Lord” (meaning God) by David himself. There is no question that Jesus identified Himself with the promised Messiah, who was understood to proceed from God and to be divine.
In Matthew 26:57 ff., we read that Jesus was accused of saying He could rebuild the temple in three days—something which only God could do. Then the High Priest asked Him, “I adjure you by the living God, tell us if you are the Christ, the Son of God.” Jesus answered, “You have said it!” (or, “You have said so!”). Then Jesus said, “After this you will see the Son of Man seated at the right hand of Power, and coming on the clouds of Heaven.” In other words, the assertion was true.
Jesus often referred to Himself as “the Son of Man” (cf. John 6:62). This phrase does not mean an ordinary man, but is a direct reference to Daniel 7:13 ff. in which the prophet Daniel describes a vision of the Messiah who would bring mankind to the presence of the Father. In John 8:28, Jesus says clearly, “When you have lifted up the Son of Man, then you will know that I am he…” Here He clearly identifies Himself both as the Messiah, and God.
There is no evidence that Jesus was God in the flesh. Actually, Jesus’ whole ministry was filled with evidence that He had the power of God and proceeded from the Father. He fulfilled hundreds of specific signs of the Messiah that are prophesied in the Old Testament. These included healing the sick, casting out demons, restoring sight to the blind, making the lame walk, causing the deaf to hear, and healing withered limbs. He fulfilled prophecies of where He would be born, and how. Jesus’ birth from the Virgin Mary was the first of the signs that He was indeed the promised Messiah. This sign is acknowledged even by Muslims, although some Muslims claim—contrary to history—that Jesus was born in Babylon and not in Bethlehem.
The Old Testament never mentions the Trinity. Actually there are over fifty references to the Trinity in the Old Testament. Some examples are in Genesis 18, Psalm 110, Proverbs 30:4, Isaiah 9:6, Isaiah 48, Isaiah 49, and Zechariah 3. Perhaps the most striking of the “theophanies” (appearances of God) in the Old Testament is the story of the visit of God to Abraham at Mamre (Genesis 18).
The Bible says that the LORD (Hebrew, YHWH) appeared to Abraham in the form of three angels. In the story, the verbs used for the angels are sometimes plural and sometimes singular: thus there are three, but there is only One. Historically, this passage left rabbis puzzled as they tried to interpret it. How could there be One who is Three? But in the Book of Genesis, God is always referred to both in the singular, as one God (El), and in the plural (Elohim). This is illustrated in Genesis 1:26: “And God said, let us make man in our image, after our likeness.” Even the first two verses of the Bible (Genesis 1:1-3) refer to the Trinity: God created, the Spirit hovered over the Deep, and the Word of God (Dabar) created light.
It does not make sense for God to be One and Three at the same time. To the prophet Isaiah, God said, “As the heavens are higher than the earth, so my ways are higher than your ways” (Isaiah 55:09). The logic of God is not our logic. That is why what is impossible for man, is possible for God (compare Matthew 19:26). We are not God, and we cannot know the essence of God.
However, the “mathematics” of God, as revealed in Christ, are: 1 + 1 + 1= 1.
Therefore, the nature of the Trinity is considered by the Church to be a mystery which, as God’s creatures, we cannot explain. However, it can be illustrated by the idea of “co-inherence” in contemporary physics. Science has discovered that certain sub-atomic particles must be considered as both separate particles, and as existing only within (or “one with”) other particles at the same time. Historically, the Church has used the example of three separate candle flames that come together and burn as one: the flames are all one, even though they are three.
The Greek word used for the “co-inherence” of the Three Persons of the Trinity is perichoresis, which literally means “running in a circle.” It means that when we see the Son, we see the Father, who has sent the Spirit to reveal the Son, who gives the Spirit, who draws us to the Father, who is only seen in the Son… Each One reveals the Others, and is found only in, and with, the other divine Persons.
This mode of existence defines what it means to be “person.” We cannot be real persons in isolation. Christians believe that our own nature, as persons, is a mirror of the person-hood of the Holy Trinity.
It does not make sense for Jesus to be God and Man at the same time. Although we cannot understand how or why God came to live among men, this is exactly what God promised that He would do, as recorded by the Old Testament prophets. He did this without ceasing to be God. St. Athanasius used this illustration: imagine pouring a glass of wine into a glass of water, in which the water becomes “all wine,” but the volume of water does not change. In other words, the water and wine coexist in the same time and place, even though wine and water have different qualities altogether. This is the co-inherence of God in man, and man in God, so that there is no change in either. Jesus is both fully God, and fully man. (Also, see the previous answer.)
The idea of the Trinity was made up by “Paulus” (St. Paul). No. The Trinity is mentioned not only in all of the Gospels, but also in the Old Testament. While it is true that the Gospel of John was written after the letters of Paul, it is also true that the Gospels of Mark and Luke, and possibly Matthew, were earlier—even before Paul’s conversion to Christian faith. Jesus mentions the Trinity clearly in Matthew 28:19: “Go therefore and make disciples of all nations, baptizing them in the name of the Father and of the Son and of the Holy Spirit…”
The Holy Bible was written by men. Later translations changed its meaning. Therefore, the Bible does not have the authority of the Holy Qur’an, which was dictated to the Prophet directly by the angel Jibriel, revealing the very words of Allah’ (God). It is interesting that Muslims insist that the Qur’an has to be read in Arabic if it is to be understood. This is opposite to the Gospel of Jesus Christ, which from the beginning was preached in all languages (see Acts 2), but without changing its meaning. This was because the self-revelation of God in Jesus Christ was not in words, but in the flesh, just as God promised through the prophets of old. Jesus was himself the living Word (logos) of God.
It is also worth pointing out that in history there have been many other books that claimed to contain the exact words of God. However, these books do not agree with one another. Which one is true? Jesus said, “I am the Way, the Truth, and the Life. No one comes to the Father except through me” (John 14:6). Jesus also warned that many people would come after Him, claiming to be the Messiah or claiming to be the only path to God. These are false prophets.
How do we know what is true? Perhaps the only way is to judge according to people’s works. Human nature tells us that murdering everyone who does not agree with us is not what we were intended to do with our lives. It can never be justified, even though religious groups often do it in the name of God. But Jesus said, “Come to me, all who labor and are heavy laden, and I will give you rest. Take my yoke upon you and learn from me; for I am gentle and lowly in heart, and you will find rest for your souls. For my yoke is easy, and my burden light” (Matthew 11:28). For me, at least, this sounds like Truth.
_______________________________________
Posted by the Orthodox Christian Network. You can find the Orthodox Christian Network on Google+.
Monday, 1 June 2015
እንኩዋን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ የስደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ Ginbot 24 (June 01) IN THE NAME OF THE FATHER AND THE SON AND THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN.
የአርያም ንግሥት: የፍጥረታት ሁሉ እመቤት ድንግል ማርያም የባሕርይ አምላክ ልጇን አዝላ በዚህች ቀን ወደ ምድረ ግብፅ ወርዳለች::
+በወንጌል ላይ (ማቴ. 2:1-18) እንደተጻፈው ጌታችን በተወለደ በ2 ዓመቱ የጥበብ ሰዎች (ሰብአ ሰገል) ወደ ቤተ ልሔም መጥተው ሰግደውለት: ወርቅ እጣን ከርቤውን ገበሩ: አገቡለት::
+በወንጌል ላይ (ማቴ. 2:1-18) እንደተጻፈው ጌታችን በተወለደ በ2 ዓመቱ የጥበብ ሰዎች (ሰብአ ሰገል) ወደ ቤተ ልሔም መጥተው ሰግደውለት: ወርቅ እጣን ከርቤውን ገበሩ: አገቡለት::
+ንጉሥ ተወልዷል መባሉን የሰማ ሔሮድስ 144,000 ሕጻናትን ሲፈጅ በቅዱስ ገብርኤል ትዕዛዝ እመቤታችን ቅድስት
ድንግል ማርያም 1 አምላክ ልጇን አዝላ: በአንዲት አህያ ጥቂት ስንቅ ቁዋጥራ: ከዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር ስደት
ወጣች::
+ከገሊላ ተነስታ በጭንቅ በመከራ: በረሃብና በጥም: በሐዘንና በድካም: በላበትና በእንባ ተጉዛ በዚሕች ቀን ምድረ ግብፅ ገብታለች::
+የአምላክ እናቱ
*እሳትን አዝላ በብርድ ተንገላታለች::
*ለእኛ የሕይወት እንጀራን ተሸክማ እርሷ ተራበች::
*የሕይወትን ውሃ ተሸክማ ተጠማች::
*የሕይወት ልብስን ተሸክማ ተራቆተች::
*የሕይወት ፍስሐን ተሸክማ አዘነች::
*እመ አምላክ ተራበች: ተጠማች: ታረዘች: ደከመች: አዘነች: አለቀሰች: እግሯ ደማ: ተንገላታች::
+ለሚገባው ይሕ ሁሉ የተደረገው ለእኛ ድኅነት ነው:: በእውነት ይህንን እያወቀ ለድንግል ማርያም ክብር የማይሰጥ ሰይጣን ብቻ ነው:: አራዊት: ዕፀዋትና ድንጋዮች እንኩዋ ለአመላክ እናት ክብር ይሰጣሉ::
+አረጋዊው ቅዱስ ዮሴፍና ቅዱስ ሰሎሜ ደግሞ የክብር ክብር ይገባቸዋል:: ከአምላክ እናት ከድንግል ማርያምና ከቸር ልጇ ጋር መከራ መቀበልን መርጠዋልና::
=>መድኃኔ ዓለም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን ተሰደደ?
ለምንስ ስደቱን ወደ ግብፅና ኢትዮዽያ አደረገ?
1.ትንቢቱን ይፈጽም ዘንድ:: በፈጣን ደመና ወደ ግብፅ እንደሚወርድ ተነግሯልና (ኢሳ. 19:1, ዕን. 3:7)
2.ምሳሌውን ለመፈጸም:: የሥጋ አባቶቹ እነ አብርሃም: ያዕቆብ (እሥራኤል): ኤርምያስ ወደዚያው ተሰደዋልና::
3.ከግብፅ ጣዖት አምልኮን ያጠፋ ዘንድ:: (ኢሳ. 19:1)
4.የግብፅና የኢትዮዽያ ገዳማትን ይቀድስ ዘንድ::
5.ሰው መሆኑ በአማን እንጂ ምትሐት እንዳልሆነ ለማጠየቅ:: ሰው ባይሆን ኑሮ አይሰደድም ነበርና:: ሔሮድስ ቢያገኘው ደግሞ ሊገድለው አይችልም:: ያለ ፈቃዱና ያለ ዕለተ ዐርብ ደሙ አይፈስምና::
6.ስደትን ለሰማዕታት ባርኮ ለመስጠት:: እና
7.የአዳምን ስደት በስደቱ ለመካስ ነው::
=>ቸሩ መድኃኔ ዓለም የድንግል እናቱን ስደት አስቦ ከመንግስተ ሰማያት ስደት ይሠውረን:: ከስደቱ በረከትም ያድለን::
=>ግንቦት 24 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ዕንባቆም ነቢይ
2.ቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊና ቅድስት ሰሎሜ
3.ቅዱስ አብቁልታ ሰማዕት
4.ቅዱስ አልዓዛር ካህን (የአሮን ልጅ)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
2.ቅዱስ አጋቢጦስ (ጻድቅ ኤዺስቆዾስ)
3.ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
4.ቅዱስ ሙሴ ፀሊም
5.ቅዱስ ቶማስ ዘመርዐስ
6.ቅዱስ አብላርዮስ ታላቁ
7."24ቱ" ካኅናተ ሰማይ (ሱራፌል)
8.አቡነ ዘዮሐንስ ጻድቅ (ኢትዮዽያዊ)
=>+"+ ዘንዶውም ሴቲቱ በወለደች ጊዜ ሕጻኑዋን እንዲበላ ልትወልድ ባላት ሴት ፊት ቆመ:: አሕዛብንም ሁሉ በብረት ዘንግ ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ልጅ: ወንድ ልጅ ወለደች:: ልጇም ወደ እግዚአብሔርና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ:: ሴቲቱም ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን በዚያ እንዲመግቧት በእግዚአብሔር ተዘጋጅቶላት ወደ ነበረው ሥፍራ ወደ በረሃ ሸሸች:: +"+ (ራዕይ. 12:4-7)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>" source Zikre Kidusan"
+ከገሊላ ተነስታ በጭንቅ በመከራ: በረሃብና በጥም: በሐዘንና በድካም: በላበትና በእንባ ተጉዛ በዚሕች ቀን ምድረ ግብፅ ገብታለች::
+የአምላክ እናቱ
*እሳትን አዝላ በብርድ ተንገላታለች::
*ለእኛ የሕይወት እንጀራን ተሸክማ እርሷ ተራበች::
*የሕይወትን ውሃ ተሸክማ ተጠማች::
*የሕይወት ልብስን ተሸክማ ተራቆተች::
*የሕይወት ፍስሐን ተሸክማ አዘነች::
*እመ አምላክ ተራበች: ተጠማች: ታረዘች: ደከመች: አዘነች: አለቀሰች: እግሯ ደማ: ተንገላታች::
+ለሚገባው ይሕ ሁሉ የተደረገው ለእኛ ድኅነት ነው:: በእውነት ይህንን እያወቀ ለድንግል ማርያም ክብር የማይሰጥ ሰይጣን ብቻ ነው:: አራዊት: ዕፀዋትና ድንጋዮች እንኩዋ ለአመላክ እናት ክብር ይሰጣሉ::
+አረጋዊው ቅዱስ ዮሴፍና ቅዱስ ሰሎሜ ደግሞ የክብር ክብር ይገባቸዋል:: ከአምላክ እናት ከድንግል ማርያምና ከቸር ልጇ ጋር መከራ መቀበልን መርጠዋልና::
=>መድኃኔ ዓለም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን ተሰደደ?
ለምንስ ስደቱን ወደ ግብፅና ኢትዮዽያ አደረገ?
1.ትንቢቱን ይፈጽም ዘንድ:: በፈጣን ደመና ወደ ግብፅ እንደሚወርድ ተነግሯልና (ኢሳ. 19:1, ዕን. 3:7)
2.ምሳሌውን ለመፈጸም:: የሥጋ አባቶቹ እነ አብርሃም: ያዕቆብ (እሥራኤል): ኤርምያስ ወደዚያው ተሰደዋልና::
3.ከግብፅ ጣዖት አምልኮን ያጠፋ ዘንድ:: (ኢሳ. 19:1)
4.የግብፅና የኢትዮዽያ ገዳማትን ይቀድስ ዘንድ::
5.ሰው መሆኑ በአማን እንጂ ምትሐት እንዳልሆነ ለማጠየቅ:: ሰው ባይሆን ኑሮ አይሰደድም ነበርና:: ሔሮድስ ቢያገኘው ደግሞ ሊገድለው አይችልም:: ያለ ፈቃዱና ያለ ዕለተ ዐርብ ደሙ አይፈስምና::
6.ስደትን ለሰማዕታት ባርኮ ለመስጠት:: እና
7.የአዳምን ስደት በስደቱ ለመካስ ነው::
=>ቸሩ መድኃኔ ዓለም የድንግል እናቱን ስደት አስቦ ከመንግስተ ሰማያት ስደት ይሠውረን:: ከስደቱ በረከትም ያድለን::
=>ግንቦት 24 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ዕንባቆም ነቢይ
2.ቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊና ቅድስት ሰሎሜ
3.ቅዱስ አብቁልታ ሰማዕት
4.ቅዱስ አልዓዛር ካህን (የአሮን ልጅ)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
2.ቅዱስ አጋቢጦስ (ጻድቅ ኤዺስቆዾስ)
3.ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
4.ቅዱስ ሙሴ ፀሊም
5.ቅዱስ ቶማስ ዘመርዐስ
6.ቅዱስ አብላርዮስ ታላቁ
7."24ቱ" ካኅናተ ሰማይ (ሱራፌል)
8.አቡነ ዘዮሐንስ ጻድቅ (ኢትዮዽያዊ)
=>+"+ ዘንዶውም ሴቲቱ በወለደች ጊዜ ሕጻኑዋን እንዲበላ ልትወልድ ባላት ሴት ፊት ቆመ:: አሕዛብንም ሁሉ በብረት ዘንግ ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ልጅ: ወንድ ልጅ ወለደች:: ልጇም ወደ እግዚአብሔርና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ:: ሴቲቱም ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን በዚያ እንዲመግቧት በእግዚአብሔር ተዘጋጅቶላት ወደ ነበረው ሥፍራ ወደ በረሃ ሸሸች:: +"+ (ራዕይ. 12:4-7)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>" source Zikre Kidusan"
On this day
our Lord Jesus Christ came to the land of Egypt, and He was a child
whose days were two years, even as the Holy Gospel saith. And the angel
of God appeared unto Joseph in a dream, saying, “Rise up, take the child
and His mother, and depart to the land of Egypt and remain there until I
tell thee.” And the coming of our Lord Jesus Christ took place for two
reasons, in the operation of His wisdom, firstly: If Herod, the
infidel, found Him, and was able to kill Him, others would think that
His Incarnation was from below; and secondly: That the men of the land
of Egypt might not be deprived of His grace, and of His going about in
their midst, and that He might smash the idols which were in the land of
Egypt, and that the prophecy of Isaiah the prophet might be fulfilled
which said, “Behold, God shall mount upon a swift (or, light) cloud, and
shall come to the land of Egypt, and the idols of Egypt shall fall down”
(Isaiah xix, I). Our Lord, in the operation of His wisdom, fled before
Herod, but it was not through fear that He fled. And the first city at
which Joseph, and our holy Lady, the Virgin Mary, the God-bearer, and
our Lord Jesus Christ, and Salome, whose name was “Balata,” arrived,
would not receive them. And they dug there a well of water, and it
became a means of healing, not only to the men of that city, but also to
all other men. Thence they departed to the monastery of Gamnudi, and
they crossed the river towards the west. And the Lord put His foot upon
a stone, and the mark of the sole of His foot is in the stone to this
day, and the name of that place is called “the place of the sole of the
foot of the Lord Jesus.” And our Lord said unto His mother, the holy
Lady, the Virgin Mary, “Know thou, O Mary, my mother, that in this place
a church shall be built in thy name and in mine. And I will make
manifest therein signs and wonders, until the end of the world, and it
shall be called ‘Debre Mitmak.’” Thence they departed towards the
river, and crossed over towards the west, and He saw the desert of Scete
from afar, and our Lord Jesus Christ blessed it, and He said unto His
mother, “Know, O my mother Mary, that in this desert there shall live
many monks, [and] ascetics, and spiritual fighters, and they shall serve
God like the angels.” Thence He came to Debre Mesrak. And there was a
staff in the hand of Joseph, wherewith he used to smite (?) our Lord
Jesus Christ, and Joseph gave Him the staff. And when He took it He
said unto His mother, “We will tarry here”; and that place and its
desert, and the well of water, which is the first there, became known as
Matareya (Near Heliopolis). And our Lord took Joseph’s staff, and broke
it into little pieces and planted these pieces in that place, and He dug
with His own divine hands a well, and there flowed from it sweet water,
which had an exceedingly sweet odor. And our Lord took some of the
water in His hands, and watered therewith the pieces of wood which He
had planted, and straightway they took root, and put forth leaves, and
an exceedingly sweet perfume was emitted by them, which was sweeter than
any other perfume. And these pieces of wood grew and increased and they
called them “Balsan” (i.e. the balsam trees). And our Lord Jesus Christ
said unto His mother, the holy Virgin Mary, “O my mother, these Balsan,
which I have planted, shall abide here for ever, and from them shall be
[taken] the oil for Christian baptism, when they baptized in the Name of
the Father and the Son and the Holy Spirit.” Thence they went to the
city of Behensa, and to a place, which is called Bet Iyasus, which is
interpreted “House of Jesus”; and our Lord Jesus Christ dug there a well
whereof the water cured every sickness and every pain. And He also set
a sign in a certain well of the river of Egypt, which rose [in flood]
every year. At the time of prayer at which they offered up incense at
mid-day to God by that well, as soon as the reading of the Gospel was
ended the water which was in the well would rise up and come to the
mouth of the well; and they used to receive a blessing from it, and
straightway the water would recede until it reached its former level;
and the people used to measure by the cubit the height to which it rose
above its normal level at the bottom of the well. If the height were
twenty cubits, there would be great abundance in the land of Egypt that
year; if the height were eighteen or seventeen cubits, there would also
be abundance, but if the height were only sixteen cubits there would be
a great famine throughout the land of Egypt. And then they went to
‘Eshmunayn, and our Lord broke the idols which were therein; and they
dwelt there for a few days with a man whose name was ‘Apelon. And there
were there some komol trees, and they bowed [their heads] before our
Lord Jesus Christ, and they have remained bent until this day. Thence
they went to Debre Kuskuam, and they remained therein for six months,
and our Lord placed a well therein, the water of which healed every
sickness. And when our Lord had finished living in the land of Egypt
the days which He wanted to live there, that is to say, three years and
six months, and Herod was dead, the angel of the Lord appeared unto
Joseph in a dream, and again he spoke to him, saying, “Rise up and take
the Child, and His mother, and depart to the land of Israel.” When they
returned from that place, they came to the city of Mahareka; and having
come to Mesr (Cairo), they dwelt in the cave, which is the church of
Saint Sergius in Mesr (Cairo). After this they went out from Mesr
(Cairo) and came to Matariyah, and they bathed there, and the well
therein which our Lord Jesus Christ made became holy and blessed from
that hour, even as has already been said. And thence went forth the oil
“Balasan,” [the plants of which] our Lord planted, and with this oil
Christian baptism is made perfect, and with it churches and altars, and
sacred property are consecrated. And with it they give relief and
healing to all those who are sick, and they present it as a gift to
kings, who boast themselves of its possession. And from this place they
went to Mehdab. And by His return was fulfilled the prophecy of Hosea
the prophet, saying, “Out of Egypt have I called My Son” (Hosea 11:1).
And it is meet to us to celebrate a spiritual festival on this day, and
we should sing on it the words of David the prophet, “God hath wrought
signs in the land of Egypt, and wonders in the Field of Zoan” (Psalm
78:12). And also, “He hath wrought in thee the signs of Egypt, and in
the Egyptians,” and with them. “Glory be to God our Lord Jesus Christ,
and to this Good Father, and to the Holy Life-giving Spirit, for ever
and ever. Amen.” Salutation to Thy coming to the land of Egypt.
And on this
day also died Habakkuk, the prophet, one of the Twelve Sons of the Minor
Prophets. One day this prophet cooked some lentils in a pot, and as he
was carrying the pot, with some bread, to the men who were reaping in
the fields outside the city, the angel of God appeared unto him, and
said unto him, “Take this food to Daniel the prophet in the den of lions
of the city of Babylon.” And Habbakkuk said unto him, “I have not seen
Babylon and I do not know the den therein.” And the angel of God seized
him by the hair of his head, as he was carrying the food, and brought
him to the pit of the city of Babylon, which was shut, and he gave that
food to Daniel and he ate; and immediately the angel of God brought him
back to the land of Judah. Now he was a very old man. When the
children of Israel returned from captivity, and built the sanctuary,
Habakkuk came to Jerusalem, and they welcomed him with great joy, and
they made the sanctuary beautiful and assembled to hear his prophecy.
And he opened his mouth in the Holy Spirit and said, “O God, I heard the
sound of Thee and I was afraid. I saw Thy work and I marveled.” And
then he spoke in his prophecy concerning the Incarnation of our Lord
Jesus Christ. And concerning His birth in Bethlehem of Judah, he saith,
“God shall come from Mount Faran”; and then he continued his prophecy to
the end and he wrote it and he mixed it with the prophecy of the
prophets. And he dwelt in Jerusalem. And a certain woman of the sons
of Israel came unto him weeping, and she said unto him, “I had two sons,
and certain men required of them to worship idols, and they refused to
do so, and the men killed them and cast their bodies out on the
highway.” And Habakkuk went forth with her to the place where the young
men who had been killed were lying, and he besought God to give them
back their souls; and God accepted his prayer, and made the two young
men to live again. When the time drew nigh for him to die he called his
kinsfolk, and told them that he was going to die. And he continued to
gaze upwards for the space of an hour, and behold a great arm, like the
hand [and arm] of a man, opened the roof of the house, and came down
from above, and reached itself out to his mouth, and took his soul. And
when Anastasius, the Christian emperor, read the story of the strife of
Habakkuk, he built a church in his honor in the city of Kartas, in the
north of Egypt, and it was consecrated as on this day. Salutation to
Habakkuk.
And on this
day also the blessed and chosen fighter Abba Abkuelta became a martyr.
This saint belonged to a noble family of the city of ‘Ensena, and he was
a pure priest and a wise physician, and he did great good to all the
suffering folk who came unto him, and he healed them without payment;
moreover he also gave them food, and drink, and raiment, and anything of
which they stood in need. In those days Diocletian, the infidel
emperor, sent orders into the region of Upper Egypt, to the governor
whose name was Arianus that he was to compel the men of that country to
worship idols. Thereupon they took this saint and carried him away from
‘Ensena to the city of ‘Eshmunayn, and set him before the governor. And
the governor spoke unto him with words of gentleness, in order to
persuade him to abandon the True Faith, but he count not make him do
so. And straightway the governor ordered his soldiers to torture him
with divers kinds of tortures, and they did so, until his skin melted,
and then they burnt him alive in the fire; thus he finished his
martyrdom on the twenty-fourth day of the month of Genbot. And certain
believers came, and swathed him for burial in costly cloths, and they
buried him in one of the upper hills near his city. Salutation to Abba
‘Abkuelta.
And on this
day also took place the death of Eleazar, the priest, the son of Aaron.
And on this day also are commemorated ‘Akledis (Clitas), and Teflas, and
Da’ala Maryu.
Glory
be to God Who is glorified in His Saints.
Amen.Friday, 29 May 2015
በስመ አብ: ወወልድ: ወመንፈስ ቅዱስ: አሐዱ አምላክ >> +<+>+ ግንቦት 22 +<+>+ +"+ ቅዱስ እንድራኒቆስ +"+The Departure of St. Andronicus One of the Seventy Disciples.
=>ቅዱስ ወብጹእ እንድራኒቆስ ሐዋርያ ትውልዱ ነገዱ ከቤተ እሥራኤል ሲሆን ከ72ቱ አርድእት አንዱ ነው::
ጌታችን በመዋዕለ ስብከቱ 120 ቤተሰቦቹን ሲመርጥ እርሱን ከአርድእት ጋር ደምሮ አስተምሮታል::
+ሰብዐው አርድእት በጌታችን ተልከው አጋንንት ሲገዙላቸው ከእነርሱ አንዱ ቅዱስ እንድራኒቆስ ነበር:: ይሕ የተፈጸመ ገና መድኃኔ ዓለም ከመሰቀሉ በፊት ነው:: (ሉቃ. 10:1-20)
+ቅዱሱ ከጌታችን ዕርገት በሁዋላ ከሐዋርያት ጋር ለ10 ቀናት በሱባኤ ሰንብቶ የመንፈስ ቅዱስን ሐብት ተቀብሏል:: እንደ ባልንጀሮቹም ወደ ዓለም ወጥቶ የወንጌል የምሥራችን ሰብኩዋል:: በተለይ ከቅዱስ ዻውሎስ ጋር ለበርካታ ዓመታት አምላኩን አገልግሏል:: ቅዱስ ዻውሎስም በቆረንቶስ እያለ ቅዱስ እንድራኒቆስ በሮም ያስተምር ነበር:: ለዛም ነው በሮሜ መልዕክቱ 16:7 ላይ "እንድራኒቆስን ሰላም በሉ" ያለው::
+ቅዱስ ዻውሎስ በሰማዕትነት ካረፈ በሁዋላ ከቅዱስ ዮልዮስ ጋር ሆነው የአህዛብን ልቡና በወንጌል አብርተዋል:: እጅግ ብዙ መከራ ደርሶባቸዋል:: ከእግዚአብሔር በተሰጣቸው ትዕግስት ድል ነሥተዋል:: በዚሕም በርካታ የጣኦት ቤቶችን አፍርሰው አብያተ ክርስታያናትን አንጸዋል::
በአሕዛብም ፊት ድንቅ ድንቅ ተአምራትን አሳይተዋል::
+ቅዱስ እንድራኒቆስ ብዙ መከራን ቢቀበልም አንገቱን ይቆረጥ ዘንድ የጌታ ፈቃዱ አልነበረምና ጥቂት ታሞ በዚሕች ቀን አርፏል:: ባልንጀራው (ሐዋርያው) ቅዱስ ዮልዮስ በክብር ገንዞ ቀብሮታል::
+"+ ቅዱስ ያዕቆብ +"+
=>ዳግመኛ በዚሕ ቀን ጻድቅና ተአማኒ (ታማኝ) የተባለ የምሥራቅ ሰው ቅዱስ ያዕቆብ መታሠቢያ ይደረግለታል::
+ቅዱስ ያዕቆብ ቁስጥንጥንያ አካባቢ በርሃ ውስጥ ይኖር የነበረ አባት ነው:: ከቅድሰና ሕይወቱ ባሻገር በደፋርነቱ (ጥብዐቱ) ይታወቃል:: በ340ዎቹ ዓ/ም ታናሹ ቆስጠንጢኖስ አርዮሳዊ በሆነ ጊዜ ይሔ አባት በይፋ ገስጾታል:: በዚህም ምክንያት መከራ ተቀብሏል: ታስሯል: ተገርፏል:: እግዚአብሔርም መናፍቁን ንጉሥ ለጦርነት በወጣበት ቀስፎታል::
=>የአባቶቻችን አምላክ ልዑለ ባሕርይ ክርስቶስ ጸጋ ክብራቸውን ያድለን::
=>ግንቦት 22 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ እንድራኒቆስ ሐዋርያ (ከ72ቱ አርድእት)
2.ቅዱስ ያዕቆብ ምሥራቃዊ (ለክርስቶስ የታመነ)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዑራኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ
3.ቅዱስ ደቅስዮስ (የእመቤታችን ወዳጅ)
4.አባ እንጦንዮስ (አበ መነኮሳት)
5.አባ ዻውሊ የዋህ
=>+"+ ስለ እናንተ ብዙ ለደከመች ለማርያ ሰላምታ አቅርቡልኝ:: በሐዋርያት መካከል ስመ ጥሩዎች ለሆኑ: ደግሞም ክርስቶስን በማመን ለቀደሙኝ: አብረውኝም ለታሰሩ ለዘመዶቼ ለአንድራኒቆንና ለዮልያን (እንድራኒቆስና ዮልዮስ) ሰላምታ አቅርቡልኝ:: +"+ (ሮሜ. 16:6)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
+ሰብዐው አርድእት በጌታችን ተልከው አጋንንት ሲገዙላቸው ከእነርሱ አንዱ ቅዱስ እንድራኒቆስ ነበር:: ይሕ የተፈጸመ ገና መድኃኔ ዓለም ከመሰቀሉ በፊት ነው:: (ሉቃ. 10:1-20)
+ቅዱሱ ከጌታችን ዕርገት በሁዋላ ከሐዋርያት ጋር ለ10 ቀናት በሱባኤ ሰንብቶ የመንፈስ ቅዱስን ሐብት ተቀብሏል:: እንደ ባልንጀሮቹም ወደ ዓለም ወጥቶ የወንጌል የምሥራችን ሰብኩዋል:: በተለይ ከቅዱስ ዻውሎስ ጋር ለበርካታ ዓመታት አምላኩን አገልግሏል:: ቅዱስ ዻውሎስም በቆረንቶስ እያለ ቅዱስ እንድራኒቆስ በሮም ያስተምር ነበር:: ለዛም ነው በሮሜ መልዕክቱ 16:7 ላይ "እንድራኒቆስን ሰላም በሉ" ያለው::
+ቅዱስ ዻውሎስ በሰማዕትነት ካረፈ በሁዋላ ከቅዱስ ዮልዮስ ጋር ሆነው የአህዛብን ልቡና በወንጌል አብርተዋል:: እጅግ ብዙ መከራ ደርሶባቸዋል:: ከእግዚአብሔር በተሰጣቸው ትዕግስት ድል ነሥተዋል:: በዚሕም በርካታ የጣኦት ቤቶችን አፍርሰው አብያተ ክርስታያናትን አንጸዋል::
በአሕዛብም ፊት ድንቅ ድንቅ ተአምራትን አሳይተዋል::
+ቅዱስ እንድራኒቆስ ብዙ መከራን ቢቀበልም አንገቱን ይቆረጥ ዘንድ የጌታ ፈቃዱ አልነበረምና ጥቂት ታሞ በዚሕች ቀን አርፏል:: ባልንጀራው (ሐዋርያው) ቅዱስ ዮልዮስ በክብር ገንዞ ቀብሮታል::
+"+ ቅዱስ ያዕቆብ +"+
=>ዳግመኛ በዚሕ ቀን ጻድቅና ተአማኒ (ታማኝ) የተባለ የምሥራቅ ሰው ቅዱስ ያዕቆብ መታሠቢያ ይደረግለታል::
+ቅዱስ ያዕቆብ ቁስጥንጥንያ አካባቢ በርሃ ውስጥ ይኖር የነበረ አባት ነው:: ከቅድሰና ሕይወቱ ባሻገር በደፋርነቱ (ጥብዐቱ) ይታወቃል:: በ340ዎቹ ዓ/ም ታናሹ ቆስጠንጢኖስ አርዮሳዊ በሆነ ጊዜ ይሔ አባት በይፋ ገስጾታል:: በዚህም ምክንያት መከራ ተቀብሏል: ታስሯል: ተገርፏል:: እግዚአብሔርም መናፍቁን ንጉሥ ለጦርነት በወጣበት ቀስፎታል::
=>የአባቶቻችን አምላክ ልዑለ ባሕርይ ክርስቶስ ጸጋ ክብራቸውን ያድለን::
=>ግንቦት 22 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ እንድራኒቆስ ሐዋርያ (ከ72ቱ አርድእት)
2.ቅዱስ ያዕቆብ ምሥራቃዊ (ለክርስቶስ የታመነ)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዑራኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ
3.ቅዱስ ደቅስዮስ (የእመቤታችን ወዳጅ)
4.አባ እንጦንዮስ (አበ መነኮሳት)
5.አባ ዻውሊ የዋህ
=>+"+ ስለ እናንተ ብዙ ለደከመች ለማርያ ሰላምታ አቅርቡልኝ:: በሐዋርያት መካከል ስመ ጥሩዎች ለሆኑ: ደግሞም ክርስቶስን በማመን ለቀደሙኝ: አብረውኝም ለታሰሩ ለዘመዶቼ ለአንድራኒቆንና ለዮልያን (እንድራኒቆስና ዮልዮስ) ሰላምታ አቅርቡልኝ:: +"+ (ሮሜ. 16:6)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
On this day, St. Andronicus departed. This disciple was chosen by the Lord to be among the seventy disciples whom He sent before Him to preach the kingdom of God. He received the Holy Spirit in the Upper Room on the day of the Pentecost. St. Paul mentioned his name in (Romans 16:7) saying: "Greet Andronicus and Junia, my kinsmen and my fellow prisoners, who are of note among the apostles, who also were in Christ before me."
He preached the Gospel in many cities in the company of Junia, and they guided many to the Christian faith, and performed many miracles, healed the sick, and transformed the temples of idols to churches. When they completed their course, and the Lord willed to take them from this world, Andronicus became ill for a short time and departed in peace. Junia buried him in a cave, and he prayed to the Lord to take him also. He departed on the next day.
May their prayers be with us and glory be to God forever. Amen.
Ginbot 21 (May 29) IN THE NAME OF THE FATHER AND OF THE SON AND OF THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN.
On this day all Christian communities celebrate the festival of
the appearance in public of our holy Lady, the Virgin Mary, the
God-bearer, in Debre Mitmak, as she was seated upon light, in a circle,
in the church, which was built in her name. She was enveloped in divine
light, and there were standing round about her all the hosts of the
angels, and archangels, and their wings were extended and overshadowing
her, and the Seraphim also were standing round about her with their
censers, and they were censing her great majesty. And every time they
bowed down to her they praised her, saying, “God the Father looked down
from heaven upon earth and He found none like unto thee. He sent His
Only Son, and He was born of thee.” And the martyrs came, mounted upon
their horses, and they bowed before her, and Mar Saint George descended
from his horse, and two others came and bowed before her, and he who
came after [Saint George] was Saint Mercorios, mounted upon a black
horse. After him all the martyrs came, and bowed down to her, and did
homage to her, and she blessed them, and they returned. And there came
also the company of the prophets, and the righteous, and they bowed down
and did homage to her. And the children whom Herod slew also came
lamenting before her, and they leaped up and embraced each other. And
when those who were gathered together saw this, it filled them with joy
and they thought they were in heaven. And if there was anyone whose
father was dead, or his mother, or a kinsman, or a friend, and he asked
her, saying, “O my holy Lady, thou Virgin Mary, thou God-bearer, show me
so and so,” straightway she made that person to come in the form he had
before [on earth]. And also when they threw down their stoles she took
the one which she wished in her hands, and threw it back to them, and
they divided it among the women a thing of blessing. And thus Christian
and Armani (Pagan?) saw her for five days. And when they wished to go
home to their own houses, they did homage to her and made an agreement
with her, and she blessed them with her fingers. Salutation to him that
looked upon thee, O Mary, as the eye of a daughter looketh at her
mother.
Wednesday, 27 May 2015
ግንቦት 19 - ዕረፍቱ አቡነ ዓብየ እግዚእ
ሰላም ለእናንተ ይሁን !
ግንቦት 19 በዓላቸው ከሚከበርላቸው ቅዱሳን አንዱ ላስተዋውቃችሁ:: ምናልባት በጨጓራ ህመምና ሕክምና ሊፈውሰው ባልቻነው ቁስል የምትሰቃዩ አልያም የሚሰቃይ ሰው የምታውቁ ከሆነ መልካም ዜና ነው - እያየሁት ያደኩና በራሴም ያየሁት ነው:: ይህን እውነት ካሁን በፊት የሚያውቅ ካለም መመስከር ይችላል::
ለማንኛውም እናንተም እንድትጠቀሙበት ለምስክርነትም እንድትበቁ እየተመኘሁ ታሪካቸው እነሆ !
ግንቦት 19 - ዕረፍቱ አቡነ ዓብየ እግዚእ
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ ከአባታቸው ያፈቅረነ እግዚእ እና ከእናታቸው ከጽርሐ ቅዱሳን በአልአሜዳ ዘመነ መንግሥት በትግራይ ሀገረ ስብከት: በሀገረ ሰላም ወረዳ ልዩ ስሙ መረታ አሪያ በሚባል ቦታ ተወለዱ። ዕድሚያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜ ገና በ7 ዓመታቸው በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ወደ ምናኔ ገብተው አባ ዘርዓሚካኤል ከተባሉ አባት ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንና ሌሎችንም መንፈሳዊ ትምህርቶች ተማሩ።
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ ለመጀመሪያ ጊዜ ሱባኤ የያዙት አገፋት በሚባል ቦታ ነው። ጸሎታቸውን (ሱባኤያቸውን) ከጨረሱ በኋላ ከዚህ አገፋት ከሚባል ቦታ ወደ ደብረ ዓባይ ገዳም በዝሆን ተጭነው ሄደዋል። እዛም ከቅዱሳን በረከት ተቀብለው እንደገና ወደ ዋልድባ ገዳም በመሄድ በምናኔና በጸሎት ቅዱሳንን ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ቦታቸው ዋልድባ እንዳልሆነ ጌታ በራእይ ገለጸላቸው። እሳቸው ግን ቦታውን በጣም ስለወደዱ ከዚህ አልሄድም አሉ። እግዚአብሔር አምላክ ቅዱሳኑንን እንዳያዝኑበት ይጠነቀቃልና ዮናስን ቀስ አድርጎ እንዳስረዳው አባታችንን ደግሞ በተኙበት ጊዜ ቅዱሳን መላእክት መጥተው ለበረከትም እንዲሆን የተኙባት ቦታ ቀርድደው ከነ አፈሩ አንስተው አሁን ገዳማቸው ባለበት ቦታ በመረታ አኖሩዋቸው።
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ ወደ ኢየሩሳሌም በደመና ሰረገላ ተጭነው፣ በመሄድ የጌታን መቃብርና ጎልጎታን በመሳለም ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ እግረ መንገዳቸውን ከአቡነ እንጦንስና ከአቡነ መቃርስ መቃብር አፈራቸውን ለበረከት ይዘው በመምጣት በገዳሙ በትነውታል።
ንዕማን ከቅድስት አገር ኢየሩሳሌም ሁለት የበቅሎ ጭነት አፈር ወደ አገሩ እንደወሰደ፣ እንዲሁም ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ ከተቀበሩበት መቃብር ከሮም፣ ከደብረ ምጥማቅ ከእመቤታችን ገዳም፣ ከሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ መቃብር፣ ከአክሱም ጽዮንና ከሌሎችም ቅዱሳን መካናት፣ አፈራቸውን ያዙ።
መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል "ገዳምህ ይዘኸው ብትሄድ ለሰውና ለእንስሳ መድኃኒት ይሆንልሃል። ገዳምህ ልዩ ስሙ ተንስሐ በተባለ ቦታ ነው" ብሎ በራእይ ስለነገራቸው ህዳር 20 ቀን በብርሃን ሰረገላ ተጭነው የተቀደሰውን አፈር በትነውታል።
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ ልዩ ልዩ ተአምራት በእግዚአብሔር ኃይል አድርገዋል። ለምሳሌ ያህል
1- የጻድቁ አባታችንን የተቀደሰው አፈር ይዘው ሲመጡ መምጣጣታቸውን ያወቁ ተንስሐ በሚባል ገዳም የተቀበሩ ቅዱሳን አባቶች፣ ልክ እንደ አልዓዛር ከመቃብራቸው በመነሳት ጻድቁ አባታችንን ተቀብለዋቸዋል። ጻድቁ አባታችን ዓብየ እግዚእም በብርሃን ሰረገላ ወርደው ባርከዋቸዋል።
2- አጼ ገብረመስቀልና የመንፈስ ቅዱስ ጓደኛቸው አቡነ ብእሴ እግዚእ የተባሉት አብረው እያሉ ሁለት ሰዎች ሞተው ወደ ቀብር ሲወስዷቸው በስውር በእግዚአብሔር ስም ጸልየው ከሞት አስነስተዋቸዋል። ይህ ተአምር የተደረገው በአክሱም ጽዮን ውስጥ ነው። ይህንን የአቡነ ዓብየ እግዚእ ቅድስና የገለጹት አቡነ ብእሴ እግዚእ ናቸው።
3- በተጨማሪም ኤልያስ በመጎናጸፊያው ዮርዳኖስን ወንዝ መትቶ ከኤልሳዕ ጋር በደረቅ እንደተሻገሩ እና ሙሴ የኤርትራን ባህር ከፍሎ እስራኤላውያንን እንዳሳለፋቸው ሁሉ ጻድቁ በነበሩበት ወቅት የተከዜን ወንዝ ሞልቶ ብዙ ነጋድያንና አረማውያን ተጨንቀው እያሉ የተከዜን ወንዝ በመባረክ ውሃዉን አቁመው እንዲሻገሩ አድርገዋል።
(ነገ ካልዕ 1:7-10፣ ዘዳ 14:10-30)
ይህንን ድንቅ ተአምር የተመለከቱ ከ 900 በላይ የሚሆኑ እስላሞች: የእግዚአብሔርን ቸርነትና የጻድቁን ድንቅ ሥራ በማድነቅ ወደ አባታችን ዓብየ እግዚእ በመቅረብ ተጠምቀው ወደ ክርስትና እምነት ተመልሰዋል።
ጻድቁ አባታችን አቡነ ዓብየ እግዚእ ኢልክን በተባለ ከመቐለ 10 ኪሜ ርቀት ላይ በሚገኝ ቦታ ሱባኤ ይዘው ይጸልዩ ነበር። በዚህ ስፍራም በስማቸው በፈለቀው ጠበል ብዙ የካንሰር (የነቀርሳ) በሽታ ታማሚዎች እየዳኑ ናቸው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ መድኃኒት ታጥቶለት በዚህ ደዌ ለሚማቅቁት በሽተኞች የዚህ ቅዱስ ጻድቅ ጠበል በእምነት መጥተው ለሚጠመቁት ሁሉ ፍቱን መድኃኒት ስለሆነ ወጥተው በመጠመቅ ከበሽታቸው እንዲፈወሱ እግረ መንገዳችንን ሳንጠቁም አናልፍም።
ጻድቁ አባታችን አቡነ ዓብየ እግዚእ ከማረፋቸው በፊት አጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ የተገለጹበት ቦታ ከምርፋቁ በላይ ባለው ተራራ ላይ ይገኛል።
ቅድስት ሥላሴ የገቡላቸው ቃል ኪዳንም -- በስምህ የዘከረ፣ የመጸወተ፣ ገድልህን የሰማ፣ ቤተ ክርስቲያንህን ያሳነጸ፣ በዚህ ቦታ መጥቶ የጸለየውንና የቆረበውን እስከ 30 ትውልድ እምርልሃለሁ ብሏቸዋል። የተሰቀልኩባት፣ የተቀበርኩባት የቀራንዮ፣ የእናቴ የማርያም እንዲሁም የቅዱሳኑን መቃብር አፈር በዚህ ቦታ ስለበተንከው #ቦታው_እንደ_ኢየሩሳሌም ይሁንልህ ብሎአቸዋል።
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ በጾምና በጸሎት፣ በትህርምት እንዲሁም የክርስቶስን ወንጌል በማስፋፋት፣ አብያተ ክርስቲያናትን በማሳነጽ ሃይማኖታዊ ገድላቸውንና ሩጫቸውን ከፈጸሙ በኋላ በ 190 ዓመት ዕድሜያቸው ከዚህ ዓለም ወደ ማያልፈው ዓለም መንግሥተ ሰማያት ተሸጋግረዋል።
የጻድቁ መቃብር ያለው በቤተ ክርስቲያኑ መቅደስ ውስጥ ነው። ግንቦት 19 ቀን በገዳሙና በስማቸው በታነጹ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በታላቅ መንፈሳዊ አከባበር ይከበራል።
የጻድቁ በረከት : ጸሎትና ረድኤት ካንዣበበው መከራ ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅልን አሜን !!!
ተጨማሪ ለማንበብ
ግንቦት 19 በዓላቸው ከሚከበርላቸው ቅዱሳን አንዱ ላስተዋውቃችሁ:: ምናልባት በጨጓራ ህመምና ሕክምና ሊፈውሰው ባልቻነው ቁስል የምትሰቃዩ አልያም የሚሰቃይ ሰው የምታውቁ ከሆነ መልካም ዜና ነው - እያየሁት ያደኩና በራሴም ያየሁት ነው:: ይህን እውነት ካሁን በፊት የሚያውቅ ካለም መመስከር ይችላል::
ለማንኛውም እናንተም እንድትጠቀሙበት ለምስክርነትም እንድትበቁ እየተመኘሁ ታሪካቸው እነሆ !
ግንቦት 19 - ዕረፍቱ አቡነ ዓብየ እግዚእ
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ ከአባታቸው ያፈቅረነ እግዚእ እና ከእናታቸው ከጽርሐ ቅዱሳን በአልአሜዳ ዘመነ መንግሥት በትግራይ ሀገረ ስብከት: በሀገረ ሰላም ወረዳ ልዩ ስሙ መረታ አሪያ በሚባል ቦታ ተወለዱ። ዕድሚያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜ ገና በ7 ዓመታቸው በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ወደ ምናኔ ገብተው አባ ዘርዓሚካኤል ከተባሉ አባት ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንና ሌሎችንም መንፈሳዊ ትምህርቶች ተማሩ።
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ ለመጀመሪያ ጊዜ ሱባኤ የያዙት አገፋት በሚባል ቦታ ነው። ጸሎታቸውን (ሱባኤያቸውን) ከጨረሱ በኋላ ከዚህ አገፋት ከሚባል ቦታ ወደ ደብረ ዓባይ ገዳም በዝሆን ተጭነው ሄደዋል። እዛም ከቅዱሳን በረከት ተቀብለው እንደገና ወደ ዋልድባ ገዳም በመሄድ በምናኔና በጸሎት ቅዱሳንን ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ቦታቸው ዋልድባ እንዳልሆነ ጌታ በራእይ ገለጸላቸው። እሳቸው ግን ቦታውን በጣም ስለወደዱ ከዚህ አልሄድም አሉ። እግዚአብሔር አምላክ ቅዱሳኑንን እንዳያዝኑበት ይጠነቀቃልና ዮናስን ቀስ አድርጎ እንዳስረዳው አባታችንን ደግሞ በተኙበት ጊዜ ቅዱሳን መላእክት መጥተው ለበረከትም እንዲሆን የተኙባት ቦታ ቀርድደው ከነ አፈሩ አንስተው አሁን ገዳማቸው ባለበት ቦታ በመረታ አኖሩዋቸው።
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ ወደ ኢየሩሳሌም በደመና ሰረገላ ተጭነው፣ በመሄድ የጌታን መቃብርና ጎልጎታን በመሳለም ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ እግረ መንገዳቸውን ከአቡነ እንጦንስና ከአቡነ መቃርስ መቃብር አፈራቸውን ለበረከት ይዘው በመምጣት በገዳሙ በትነውታል።
ንዕማን ከቅድስት አገር ኢየሩሳሌም ሁለት የበቅሎ ጭነት አፈር ወደ አገሩ እንደወሰደ፣ እንዲሁም ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ ከተቀበሩበት መቃብር ከሮም፣ ከደብረ ምጥማቅ ከእመቤታችን ገዳም፣ ከሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ መቃብር፣ ከአክሱም ጽዮንና ከሌሎችም ቅዱሳን መካናት፣ አፈራቸውን ያዙ።
መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል "ገዳምህ ይዘኸው ብትሄድ ለሰውና ለእንስሳ መድኃኒት ይሆንልሃል። ገዳምህ ልዩ ስሙ ተንስሐ በተባለ ቦታ ነው" ብሎ በራእይ ስለነገራቸው ህዳር 20 ቀን በብርሃን ሰረገላ ተጭነው የተቀደሰውን አፈር በትነውታል።
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ ልዩ ልዩ ተአምራት በእግዚአብሔር ኃይል አድርገዋል። ለምሳሌ ያህል
1- የጻድቁ አባታችንን የተቀደሰው አፈር ይዘው ሲመጡ መምጣጣታቸውን ያወቁ ተንስሐ በሚባል ገዳም የተቀበሩ ቅዱሳን አባቶች፣ ልክ እንደ አልዓዛር ከመቃብራቸው በመነሳት ጻድቁ አባታችንን ተቀብለዋቸዋል። ጻድቁ አባታችን ዓብየ እግዚእም በብርሃን ሰረገላ ወርደው ባርከዋቸዋል።
2- አጼ ገብረመስቀልና የመንፈስ ቅዱስ ጓደኛቸው አቡነ ብእሴ እግዚእ የተባሉት አብረው እያሉ ሁለት ሰዎች ሞተው ወደ ቀብር ሲወስዷቸው በስውር በእግዚአብሔር ስም ጸልየው ከሞት አስነስተዋቸዋል። ይህ ተአምር የተደረገው በአክሱም ጽዮን ውስጥ ነው። ይህንን የአቡነ ዓብየ እግዚእ ቅድስና የገለጹት አቡነ ብእሴ እግዚእ ናቸው።
3- በተጨማሪም ኤልያስ በመጎናጸፊያው ዮርዳኖስን ወንዝ መትቶ ከኤልሳዕ ጋር በደረቅ እንደተሻገሩ እና ሙሴ የኤርትራን ባህር ከፍሎ እስራኤላውያንን እንዳሳለፋቸው ሁሉ ጻድቁ በነበሩበት ወቅት የተከዜን ወንዝ ሞልቶ ብዙ ነጋድያንና አረማውያን ተጨንቀው እያሉ የተከዜን ወንዝ በመባረክ ውሃዉን አቁመው እንዲሻገሩ አድርገዋል።
(ነገ ካልዕ 1:7-10፣ ዘዳ 14:10-30)
ይህንን ድንቅ ተአምር የተመለከቱ ከ 900 በላይ የሚሆኑ እስላሞች: የእግዚአብሔርን ቸርነትና የጻድቁን ድንቅ ሥራ በማድነቅ ወደ አባታችን ዓብየ እግዚእ በመቅረብ ተጠምቀው ወደ ክርስትና እምነት ተመልሰዋል።
ጻድቁ አባታችን አቡነ ዓብየ እግዚእ ኢልክን በተባለ ከመቐለ 10 ኪሜ ርቀት ላይ በሚገኝ ቦታ ሱባኤ ይዘው ይጸልዩ ነበር። በዚህ ስፍራም በስማቸው በፈለቀው ጠበል ብዙ የካንሰር (የነቀርሳ) በሽታ ታማሚዎች እየዳኑ ናቸው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ መድኃኒት ታጥቶለት በዚህ ደዌ ለሚማቅቁት በሽተኞች የዚህ ቅዱስ ጻድቅ ጠበል በእምነት መጥተው ለሚጠመቁት ሁሉ ፍቱን መድኃኒት ስለሆነ ወጥተው በመጠመቅ ከበሽታቸው እንዲፈወሱ እግረ መንገዳችንን ሳንጠቁም አናልፍም።
ጻድቁ አባታችን አቡነ ዓብየ እግዚእ ከማረፋቸው በፊት አጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ የተገለጹበት ቦታ ከምርፋቁ በላይ ባለው ተራራ ላይ ይገኛል።
ቅድስት ሥላሴ የገቡላቸው ቃል ኪዳንም -- በስምህ የዘከረ፣ የመጸወተ፣ ገድልህን የሰማ፣ ቤተ ክርስቲያንህን ያሳነጸ፣ በዚህ ቦታ መጥቶ የጸለየውንና የቆረበውን እስከ 30 ትውልድ እምርልሃለሁ ብሏቸዋል። የተሰቀልኩባት፣ የተቀበርኩባት የቀራንዮ፣ የእናቴ የማርያም እንዲሁም የቅዱሳኑን መቃብር አፈር በዚህ ቦታ ስለበተንከው #ቦታው_እንደ_ኢየሩሳሌም ይሁንልህ ብሎአቸዋል።
ጻድቁ አቡነ ዓብየ እግዚእ በጾምና በጸሎት፣ በትህርምት እንዲሁም የክርስቶስን ወንጌል በማስፋፋት፣ አብያተ ክርስቲያናትን በማሳነጽ ሃይማኖታዊ ገድላቸውንና ሩጫቸውን ከፈጸሙ በኋላ በ 190 ዓመት ዕድሜያቸው ከዚህ ዓለም ወደ ማያልፈው ዓለም መንግሥተ ሰማያት ተሸጋግረዋል።
የጻድቁ መቃብር ያለው በቤተ ክርስቲያኑ መቅደስ ውስጥ ነው። ግንቦት 19 ቀን በገዳሙና በስማቸው በታነጹ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በታላቅ መንፈሳዊ አከባበር ይከበራል።
የጻድቁ በረከት : ጸሎትና ረድኤት ካንዣበበው መከራ ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅልን አሜን !!!
ተጨማሪ ለማንበብ
Sunday, 24 May 2015
IN THE NAME OF THE FATHER AND THE SON AND THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN. Synaxarium Ginbot 17 (May 25)
On this day died the great Saint Epiphanius, Bishop of Cyprus. This
holy man came from a village which was near Beth Gabriel, and his
parents were Jews, and they walked in the Law of Moses; now they were
poor, for the father of this saint was a slave, but they were
righteous. And the father of this saint died and left him and one
daughter, and their mother brought them up in the Law of Moses. And his
father left him a donkey, which was a very poor animal, and his mother
advised Saint Epiphanius to sell this donkey, and with the price thereof
to obtain some rest and relief in his wretched life. And as the saint
was journeying along with the donkey, he met a certain man who was a
Christian, and a just man, and whose name was Philotheus; and he stopped
and talked with Epiphanius and wanted to buy that donkey from him. And
at that moment the donkey kicked Epiphanius in his stomach, and he fell
down on the ground, and was very near death, but Saint Philotheus made
the sign of the Cross over the stomach of Saint Epiphanius, saying, “In
the Name of the Father and the Son and the Holy Ghost,” and Saint
Epiphanius was cured of his pain forthwith, and he rose up as if he hand
never suffered any pain whatsoever. And then Saint Philotheus cried out
over that donkey, saying, “In the Name of our Lord Jesus Christ Who was
crucified thou shalt die”; and the donkey fell down and died forthwith.
And when Saint Epiphanius saw these two miracles, he said unto Saint
Philotheus, “Who was this Jesus Who was crucified, and in Whose Name
thou didst perform this miracle?” And Philotheus answered and said unto
him, “This Jesus was the Son of God, Whom the Jews crucified in
Jerusalem”; and this word remained in the heart of Saint Epiphanius.
And in those days there was a certain rich Jew who took Saint Epiphanius
into his house, and brought him up and taught him the Law of Moses. And
when death drew nigh to that Jew, he had no heirs, and he made Saint
Epiphanius heir of all his possessions, and he learned all the Jewish
doctrine and the Law of Moses. And one day he met a certain righteous
and learned monk, whose name was Lucianus, and he was a teacher, and the
grace of God was upon him, and he walked with him on the road. And as
they were journeying together on the road, a certain poor man met them
and he asked the monk to give him alms, and as the monk had no money
with him to give him, he took off the hair cloak, which he was wearing
and gave it to him. And when the poor man took it Saint Epiphanius saw
that white apparel came down from heaven upon the monk; and he marveled
at this and he bowed down at the feet of the monk, and he asked him,
saying, “Who art thou? What is thy Faith?” And the monk made known to
him that he was a Christian; and Saint Epiphanius asked him to make him
a Christian. And the monk took Epiphanius and brought him to the
bishop, who baptized him with Christian baptism, and taught him the Law
of the Christian Faith. And Saint Epiphanius said unto him, “I wish to
become a monk,” and the bishop said unto him, “Thou hast many goods and
possessions; it is not necessary for thee to become a monk.” And Saint
Epiphanius went and brought his sister, and the bishop baptized her with
Christian baptism. And he gave of his possessions to the poor and the
needy, and to the widows and the orphans, and to the churches, and he
purchased very many books. Then he became a monk, and his sister became
a nun, in the monastery of that monk whose name was Julius, and who was
the cause of his being baptized; now at that time he was in his days
sixteen years old. And he found in that monastery Saint Hilarion the
Great, who although young in days was an elder in the spiritual fight,
and he received Saint Epiphanius, and taught him the path of the ascetic
life, and the doctrine of Christian Law. And the grace of God dwelt
upon him, and Hilarion made him strong in all the Law of the Church, and
in the path of the ascetic life in a few days, and then Saint Epiphanius
became perfect in the spiritual fight. And he performed great miracles,
and raised the dead, and cast out demons from men, and he made fountains
of water to appear in dry places where there was no water, and on many
occasions he made rain to fall; and the report of him and of his
virtues, and of his knowledge, was noised abroad. And many men from
among the Jews came to him, to dispute with him, and he showed them
their error, and they believed through him, and he baptized them with
Christian baptism; and he likewise converted very many of the
philosophers and the Greeks, and brought them into the Faith of our Lord
Jesus Christ. And Saint Hilarion, his teacher, prophesied concerning
him and said that he would be made bishop of the city of Cyprus, and he
commanded him to go to the city of Cyprus, and to dwell there in a
certain place wherein he ordered him to abide. And he said unto him,
“They will seek thee to make thee bishop, for it is the Will of God.”
And Saint Epiphanius departed to Cyprus, and he dwelt in the place
wherein his teacher Hilarion had ordered him to dwell. Now at the time
when the Bishop of Cyprus died, Saint Epiphanius came into the city to
buy food, and he had two monks with him. And there was in that city an
aged bishop, a righteous man, and our Lord Jesus Christ spoke unto him,
saying, “Go to the market and thou shalt meet a monk with two bunches of
grapes in his hand which he is going to buy, and his name is ‘Epiphanius’;
make him Bishop of Cyprus, for he is suitable for this office.” And the
aged bishop rose and went to the market, and he found Saint Epiphanius,
and there were two bunches of grapes in his hand, and there were two
monks with him, and he asked him his name, and he answered and said unto
him, “My name is Epiphanius.” And the aged bishop said unto him, “Cast
these grapes from thy hands.” And Saint Epiphanius knew that the
prophecy of Abba Hilarion his teacher was fulfilled, and he cast the
grapes down, and he went with him to the church. And the bishop made
him a deacon, and three days later he made him a priest, and on the
seventh day he made him a bishop. After this that aged bishop wished to
gladden the heart of Bishop Epiphanius, and he told the people and made
to understand concerning the vision, which he had seen concerning him,
and they rejoiced in him with great joy. And this Saint Epiphanius
followed a right course of action in his diocese, which was well
pleasing to God, and he wrote many Discourses (or, Homilies) and many
books wherein will be found profitable doctrine. When he heard of a man
in whom there was no mercy, he used to rebuke him and teach him
frequently until he changed his nature and became merciful. And when
this Saint Epiphanius heard that Abba John, Bishop of the city of
Jerusalem, was a man without pity, he made an excuse, and borrowed from
him the gold and silver vessels which he used at his table and out of
which he ate, and Abba John gave them to him, and Saint Epiphanius sold
them, and gave [the price of] them to the poor and needy. And when Abba
John asked him for them and he would not give back any of them, he
seized Saint Epiphanius by the hem of his garment, in the Church of the
Sepulcher of our Lord Jesus Christ. And Saint Epiphanius prayed to God,
and He made blind the eyes of Abba John forthwith. And his eyes being
blind, Abba John begged and prayed him with tears to teach him, and to
open his eyes, and Saint Epiphanius prayed and entreated God on his
behalf, and God opened one of them. And then Epiphanius told Abba John
how he had sold the vessels of his table, and how he had given [the
price of] them to the poor. And the Empress Eudoxia having sent a
message to Saint Epiphanius to come to her, and to help her to break and
to drive out Saint John, the Mouth of God (i.e. Chrysostom), he went to
the city of Constantinople wishing to make peace between them; but the
empress would not listen to him, and she would not submit to Saint
Epiphanius in respect of Saint John, the Mouth of Gold. And the empress
answered and said unto Saint Epiphanius, “If I cannot cast down John,
the Mouth of Gold, from his office, I will open the houses of idols and
shut the churches”; and Saint Epiphanius went forth from her presence
sad and sorrowful, and wondering what he should do. And the servants of
the empress made it known in the city of Constantinople, saying,
“Behold, Epiphanius hath deposed John, the Mouth of Gold.” When Saint
John heard this report he sent a letter unto Saint Epiphanius, saying,
“Why hast thou done this unjust thing against me; know thou that thou
shalt never reach the throne of thy diocese?” And Saint Epiphanius sent
a reply to his letter, saying, “I have written nothing concerning thee,
and I am not in agreement with the empress against thee, and as for
thyself thou shalt [not] return from exile.” After this Saint
Epiphanius wanted to return to the throne of his diocese, and he went
forth from the city of Constantinople to depart to the city of Cyprus,
and God willed to make him to die on the ship before he reached the
throne of his diocese, even as God had revealed to John, the Mouth of
Gold; and John, the Mouth of Gold, also died on his journey, even as He
had made Epiphanius to see. And the saint knew the time of his death,
and he rose up and prayed, and he gave his disciples commands and
informed them that they should become bishops, and after that he
embraced them, and he lay down and died in peace. Salutation to
Epiphanius. Salutation to Abba Lucianus, Bishop of Degno.
Glory
be to God Who is glorified in His Saints.
Amen.
Saturday, 23 May 2015
በስመ አብ: ወወልድ: ወመንፈስ ቅዱስ: አሐዱ አምላክ ግንቦት 15
<< በስመ አብ: ወወልድ: ወመንፈስ ቅዱስ: አሐዱ አምላክ >>
+<+>+ ግንቦት 15 +<+>+
+"+ ቅዱስ ናትናኤል +"+
+<+>+ ግንቦት 15 +<+>+
+"+ ቅዱስ ናትናኤል +"+
=>በቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት ከቅዱሳን ሐዋርያት መካከል ዘግይቶ ሰማዕትነትን የተቀበለ ይህ ቅዱስ ሐዋርያ ነው::
+ቅዱሱ ሐዋርያ የተወለደው ከእሥራኤላውያን ወላጆቹ ጌታችን በተወለደበት ዘመን አካባቢ ነው:: ይህ በምን ይታወቃል ቢሉ እርሱ ሕጻን እያለ ሔሮድስ 144,000 ሕጻናትን ሲፈጅ እርሱ ግን በእግዚአብሔር ጥበብ ተርፏል:: እናቱ በቅርጫት ውስጥ አድርጋ የበለስ ዛፍ ላይ አስቀምጣው ተደብቃ ታጠባው ነበር::
+ለሐዋርያው ወላጆቹ ያወጡለት ስም ስምዖን ሲሆን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ናትናኤል ብሎታል:: በባልንጀሮቹ ሐዋርያት ደግሞ የቃናው ስምዖን (ገሊላ ቃና አካባቢ ስላደገ): አንዳንዴም ቀናተኛው ስምዖን ይሉት ነበር:: ምሑረ ኦሪት ነበርና ዘወትር ለሕግ ይቀና ነበር::
+በገሊላ ቃና ሰርግ የደገሰው ዶኪማስ የቅዱስ ናትናኤል የአጎት ልጅ ነው:: ጌታና ደቀ መዛሙርቱን ዶኪማስ የጠራበት አንዱ ምክንያትም ይሔው ነው::
+ቅዱስ ናትናኤል ኦሪትን ከገማልያል ተምሮ: ከበለስ ቁጭ ብሎ ይተክዝ ነበር:: "መሲሕ ምነው ቀረህ" እያለም ይተክዝ ነበር:: ማዕምረ ኅቡዓት አምላካችን ክርስቶስ ይህንን አውቆ በፊልዾስ አማካኝነት ጠርቶታል::
+ናትናኤል ለጊዜው ተከራክሮ ነበር:: በሁዋላ ግን የጌታችንን ማንነት በደቂቃዎች ተረድቶ አምኗል:: ጌታችንም "ክዳት ሽንገላ በልቡ ውስጥ የሌለበት ንጹሕ እሥራኤላዊ" ሲል አመስግኖታል::
+ሐዋርያው ቅዱስ ናትናኤል ከጌታችን እግር ሥር ምስጢረ መንግስተ ሰማያትን ተምሮ: በጸጋ መንፈስ ቅዱስም ሰክሮ ብዙ አሕዛብን ከጨለማ (ጣኦት አምልኮ) ወደ ብርሃን (አሚነ ክርስቶስ) መልሷል:: እጅግ ብዙ መከራንም ተቀብሏል::
+የጌታችን ወንድም የተባለ ቅዱስ ያዕቆብ በአይሁድ ከተገደለ በሁዋላም ቅዱስ ናትናኤል የኢየሩሳሌም 2ኛ ኤዺስ ቆዾስ ሆኖ አገልግሏል:: ከአይሁድም ዘንድ ብዙ መከራ ደርሶበታል:: በመጨረሻም በዚህች ዕለት በሰማዕትነት አልፏል:: በገድለ ሐዋርያት ላይ እንደተጠቀሰው ቅዱሱ ሰማዕት የሆነው በ150 ዓመቱ ነው:: ያ ማለት ደግሞ ከሐዋርያት አባቶች በመጨረሻ ያረፈው እርሱ ነው ያሰኛል::
=>እግዚአብሔር በቅዱስ ናትናኤል ምልጃ ሃገራችንን ከጥፋት: ሕዝቦቿንም ከመቅሰፍት ይሰውርልን:: ከበረከቱም አይለየን::
=>ግንቦት 15 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ (ቀናተኛው ስምዖን)
2.ቅዱስ ሚናስ ባሕታዊ
3.ቅዱስ ቀርጢኖስ ሰማዕት
4."400" ቅዱሳን ሰማዕታት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ቂርቆስና እናቱ ኢየሉጣ
2.ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ (አፈ በረከት)
3.ቅዱስ ሚናስ ግብፃዊ
4.ቅድስት እንባ መሪና
5.ቅድስት ክርስጢና
=>+"+ ጌታ ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ 'ተንኰል የሌለበት በእውነት የእሥራኤል ሰው እነሆ' አለ:: ናትናኤልም 'ከወዴት ታውቀኛለህ?' አለው:: ጌታ ኢየሱስም መልሶ 'ፊልዾስ ሳይጠራህ ከበለስ በታች ሳለህ አየሁህ' አለው:: ናትናኤልም መልሶ 'መምሕር ሆይ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ:: አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ' አለው:: +"+ (ዮሐ. 1:48-51)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
+ቅዱሱ ሐዋርያ የተወለደው ከእሥራኤላውያን ወላጆቹ ጌታችን በተወለደበት ዘመን አካባቢ ነው:: ይህ በምን ይታወቃል ቢሉ እርሱ ሕጻን እያለ ሔሮድስ 144,000 ሕጻናትን ሲፈጅ እርሱ ግን በእግዚአብሔር ጥበብ ተርፏል:: እናቱ በቅርጫት ውስጥ አድርጋ የበለስ ዛፍ ላይ አስቀምጣው ተደብቃ ታጠባው ነበር::
+ለሐዋርያው ወላጆቹ ያወጡለት ስም ስምዖን ሲሆን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ናትናኤል ብሎታል:: በባልንጀሮቹ ሐዋርያት ደግሞ የቃናው ስምዖን (ገሊላ ቃና አካባቢ ስላደገ): አንዳንዴም ቀናተኛው ስምዖን ይሉት ነበር:: ምሑረ ኦሪት ነበርና ዘወትር ለሕግ ይቀና ነበር::
+በገሊላ ቃና ሰርግ የደገሰው ዶኪማስ የቅዱስ ናትናኤል የአጎት ልጅ ነው:: ጌታና ደቀ መዛሙርቱን ዶኪማስ የጠራበት አንዱ ምክንያትም ይሔው ነው::
+ቅዱስ ናትናኤል ኦሪትን ከገማልያል ተምሮ: ከበለስ ቁጭ ብሎ ይተክዝ ነበር:: "መሲሕ ምነው ቀረህ" እያለም ይተክዝ ነበር:: ማዕምረ ኅቡዓት አምላካችን ክርስቶስ ይህንን አውቆ በፊልዾስ አማካኝነት ጠርቶታል::
+ናትናኤል ለጊዜው ተከራክሮ ነበር:: በሁዋላ ግን የጌታችንን ማንነት በደቂቃዎች ተረድቶ አምኗል:: ጌታችንም "ክዳት ሽንገላ በልቡ ውስጥ የሌለበት ንጹሕ እሥራኤላዊ" ሲል አመስግኖታል::
+ሐዋርያው ቅዱስ ናትናኤል ከጌታችን እግር ሥር ምስጢረ መንግስተ ሰማያትን ተምሮ: በጸጋ መንፈስ ቅዱስም ሰክሮ ብዙ አሕዛብን ከጨለማ (ጣኦት አምልኮ) ወደ ብርሃን (አሚነ ክርስቶስ) መልሷል:: እጅግ ብዙ መከራንም ተቀብሏል::
+የጌታችን ወንድም የተባለ ቅዱስ ያዕቆብ በአይሁድ ከተገደለ በሁዋላም ቅዱስ ናትናኤል የኢየሩሳሌም 2ኛ ኤዺስ ቆዾስ ሆኖ አገልግሏል:: ከአይሁድም ዘንድ ብዙ መከራ ደርሶበታል:: በመጨረሻም በዚህች ዕለት በሰማዕትነት አልፏል:: በገድለ ሐዋርያት ላይ እንደተጠቀሰው ቅዱሱ ሰማዕት የሆነው በ150 ዓመቱ ነው:: ያ ማለት ደግሞ ከሐዋርያት አባቶች በመጨረሻ ያረፈው እርሱ ነው ያሰኛል::
=>እግዚአብሔር በቅዱስ ናትናኤል ምልጃ ሃገራችንን ከጥፋት: ሕዝቦቿንም ከመቅሰፍት ይሰውርልን:: ከበረከቱም አይለየን::
=>ግንቦት 15 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ (ቀናተኛው ስምዖን)
2.ቅዱስ ሚናስ ባሕታዊ
3.ቅዱስ ቀርጢኖስ ሰማዕት
4."400" ቅዱሳን ሰማዕታት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ቂርቆስና እናቱ ኢየሉጣ
2.ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ (አፈ በረከት)
3.ቅዱስ ሚናስ ግብፃዊ
4.ቅድስት እንባ መሪና
5.ቅድስት ክርስጢና
=>+"+ ጌታ ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ 'ተንኰል የሌለበት በእውነት የእሥራኤል ሰው እነሆ' አለ:: ናትናኤልም 'ከወዴት ታውቀኛለህ?' አለው:: ጌታ ኢየሱስም መልሶ 'ፊልዾስ ሳይጠራህ ከበለስ በታች ሳለህ አየሁህ' አለው:: ናትናኤልም መልሶ 'መምሕር ሆይ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ:: አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ' አለው:: +"+ (ዮሐ. 1:48-51)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
Thursday, 21 May 2015
ስንክሳር ዘግንቦት 14 Ginbot 14 (May 22) IN THE NAME OF THE FATHER AND OF THE SON AND OF THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN.
በስመ አብ: ወወልድ: ወመንፈስ ቅዱስ: አሐዱ አምላክ
ግንቦት 14
ቅዱስ ዻኩሚስ (አባ ባኹም)
ግንቦት 14
ቅዱስ ዻኩሚስ (አባ ባኹም)
=>ዛሬን አያድርገውና ምንኩስና ማለት መላእክትን መስሎ የሚኖርበት ሕይወት ነበር:: ምንኩስና በእግዚአብሔር
ፈቃድ በአባ እንጦንስ ቢመሠረትም ሕይወቱን በማስፋፋት ደረጃ የቅዱስ ዻኩሚስን ያሕል የደከመና የተሳካለት ግን
የለም::
+ቅዱሱ በትውልዱ ግብፃዊ እንደሆነ የሚነገር ሲሆን ከቀደመ ሕይወቱ ጋር በተያያዘ የሚተረክ ነገር በመጽሐፈ ገድሉ ላይ አለ:: ዻኩሚስ ወደ ምንኩስናው ዓለም የመጣ በታላቁ አባ ዸላሞን አማካኝነት ነው:: ለተወሰነ ጊዜም መንፈሳዊ አባቱን እየረዳ ሕይወተ መነኮሳትን አጥንቷል::
+በመንፈሳዊ ሕይወቱና በተጋድሎ እየበረታና እየደረጀ ሲሔድ ከአባ ዸላሞን ተለይቶ: ማሕበር መስርቶ ለመኖር አምላኩን ጠይቆ ፈቃድ በማግኘቱ በሕግ የሚመራ የመጀመሪያውን ገዳም መሥርቷል::
+ቅዱስ ዻኩሚስ ጸሎቱ አጋንንትን ከአካባቢው አያስቀርባቸውም ነበር:: አካሉ አልቆ በአጥንቶቹ እስኪቆም ድረስ ጾሟል:: ዓርብ ዓርብ የጌታችንን ሕማማት እያሰበ ከእንባ ጋር ይሰግዳል:: እንባውና ላበቱ ከፊቱ እየወረደ አካባቢው ጭቃ ይሆን ነበር:: ጌታችንም መስቀል ተሸክሞ ይታየው ነበር::
+ስለ ክብሩም መላእክት ወደ ሰማይ ወስደው ገነትና ሲዖልን አሳይተውታል:: አባታችን ቅዱስ ዻኩሚስ ከርሕራሔው የተነሳ አጋንንት ያደሩባቸውን ሰዎች ሲያገኝ በቀጥታ ከመፈወስ ይልቅ ደዌውን: ርኩሳን መናፍስቱንም ወደ እርሱ እንዲገለበጡ ያዛቸው ነበር::
+ከዚያም በጾም: በጸሎትና በስግደት ያማስናቸዋል:: ያኔ በግዳቸው እየጮሁ ሲወጡ ደጉ አባት "ምነው ትንሽ ቆዩ እንጂ" ይላቸዋል::
+አጋንንቱም እያደነቁ "ከገነት ካስወጣነው ከአዳም በቀር እንዲህ ዓይነት ፍጡርስ ዓይተን አናውቅም" ብለው እንደ ጢስ በነዋል:: አጋንንት ስለሚፈሩት "አርበኛው መነኩሴ" ይሉታል::
+"+ የቅዱስ ዻኩሚስ ፍሬዎች +"+
1.በግብፅ በርካታ ገዳማትን አቁዋቁሟል::
2.ለሁሉም ገዳማት አበ ምኔቶችን ሹሞ እየዞረ ይጠብቃቸው ነበር::
3.የመጀመሪያውን ሥርዓተ መነኮሳት አዘጋጅቷል::
4.መነኮሳት ሥጋዊም ሆነ መንፈሳዊ ሹመት እንዳይሾሙ ከልክሏል::
5.መነኮሳት ከገዳማቸው በፍፁም እንዳይወጡ ከልክሏል::
6.ከግብፅ ውጪ ምንኩስናን ያስፋፉ አባቶችን አስተምሮ አመንኩሷል:: (ለምሳሌ በኢትዮዽያ ምንኩስናን ያስፋፉት አቡነ አረጋዊ የዚህ አባት ደቀ መዝሙር ናቸው)
+ከዚሕም ባለፈ በርካታ ሥራዎችን ሠርቷል:: ቅዱስ ዻኩሚስ ጫማ ሳይጫማ: እሾህን ሳይሰቀቅ ይረግጥም ነበር:: የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ እጥፍ ሆኖ የበዛለት ቅዱሱ መነኮስ ወደ ወደደው እግዚአብሔር በዚህች ቀን ሔዷል::
=>የጻድቁ መነኮስ ጸጋና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን::
=>ግንቦት 14 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ አባ ዻኩሚስ (አበ መነኮሳት ሣልሳዊ)
2.አባ ሲማኮስ ሰማዕት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.አቡነ አረጋዊ (ዘሚካኤል)
2.ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ መርዓዊ
3.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ
4.ቅዱስ ሙሴ (የእግዚአብሔር ሰው)
5.አባ ስምዖን ገዳማዊ
6.አባ ዮሐንስ ጻድቅ
7.እናታችን ቅድስት ነሣሒት
=>+"+ ይህ ነገር ለተሰጣቸው ነው እንጂ ለሁሉ አይደለም:: በእናት ማሕጸን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ:: ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ:: ስለ መንግስተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ:: ሊቀበለው የሚችል ይቀበለው:: +"+ (ማቴ. 19:11)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
He desired once to see Hades, and he saw in a night vision the habitation of the sinners and places of torment.
He remained the father of the Cenobites for forty years. When the time of his departure drew near, he called the monks, strengthened their faith, and appointed someone to take over his place after him, then departed in peace.
May his prayers be with us. Amen.
+ቅዱሱ በትውልዱ ግብፃዊ እንደሆነ የሚነገር ሲሆን ከቀደመ ሕይወቱ ጋር በተያያዘ የሚተረክ ነገር በመጽሐፈ ገድሉ ላይ አለ:: ዻኩሚስ ወደ ምንኩስናው ዓለም የመጣ በታላቁ አባ ዸላሞን አማካኝነት ነው:: ለተወሰነ ጊዜም መንፈሳዊ አባቱን እየረዳ ሕይወተ መነኮሳትን አጥንቷል::
+በመንፈሳዊ ሕይወቱና በተጋድሎ እየበረታና እየደረጀ ሲሔድ ከአባ ዸላሞን ተለይቶ: ማሕበር መስርቶ ለመኖር አምላኩን ጠይቆ ፈቃድ በማግኘቱ በሕግ የሚመራ የመጀመሪያውን ገዳም መሥርቷል::
+ቅዱስ ዻኩሚስ ጸሎቱ አጋንንትን ከአካባቢው አያስቀርባቸውም ነበር:: አካሉ አልቆ በአጥንቶቹ እስኪቆም ድረስ ጾሟል:: ዓርብ ዓርብ የጌታችንን ሕማማት እያሰበ ከእንባ ጋር ይሰግዳል:: እንባውና ላበቱ ከፊቱ እየወረደ አካባቢው ጭቃ ይሆን ነበር:: ጌታችንም መስቀል ተሸክሞ ይታየው ነበር::
+ስለ ክብሩም መላእክት ወደ ሰማይ ወስደው ገነትና ሲዖልን አሳይተውታል:: አባታችን ቅዱስ ዻኩሚስ ከርሕራሔው የተነሳ አጋንንት ያደሩባቸውን ሰዎች ሲያገኝ በቀጥታ ከመፈወስ ይልቅ ደዌውን: ርኩሳን መናፍስቱንም ወደ እርሱ እንዲገለበጡ ያዛቸው ነበር::
+ከዚያም በጾም: በጸሎትና በስግደት ያማስናቸዋል:: ያኔ በግዳቸው እየጮሁ ሲወጡ ደጉ አባት "ምነው ትንሽ ቆዩ እንጂ" ይላቸዋል::
+አጋንንቱም እያደነቁ "ከገነት ካስወጣነው ከአዳም በቀር እንዲህ ዓይነት ፍጡርስ ዓይተን አናውቅም" ብለው እንደ ጢስ በነዋል:: አጋንንት ስለሚፈሩት "አርበኛው መነኩሴ" ይሉታል::
+"+ የቅዱስ ዻኩሚስ ፍሬዎች +"+
1.በግብፅ በርካታ ገዳማትን አቁዋቁሟል::
2.ለሁሉም ገዳማት አበ ምኔቶችን ሹሞ እየዞረ ይጠብቃቸው ነበር::
3.የመጀመሪያውን ሥርዓተ መነኮሳት አዘጋጅቷል::
4.መነኮሳት ሥጋዊም ሆነ መንፈሳዊ ሹመት እንዳይሾሙ ከልክሏል::
5.መነኮሳት ከገዳማቸው በፍፁም እንዳይወጡ ከልክሏል::
6.ከግብፅ ውጪ ምንኩስናን ያስፋፉ አባቶችን አስተምሮ አመንኩሷል:: (ለምሳሌ በኢትዮዽያ ምንኩስናን ያስፋፉት አቡነ አረጋዊ የዚህ አባት ደቀ መዝሙር ናቸው)
+ከዚሕም ባለፈ በርካታ ሥራዎችን ሠርቷል:: ቅዱስ ዻኩሚስ ጫማ ሳይጫማ: እሾህን ሳይሰቀቅ ይረግጥም ነበር:: የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ እጥፍ ሆኖ የበዛለት ቅዱሱ መነኮስ ወደ ወደደው እግዚአብሔር በዚህች ቀን ሔዷል::
=>የጻድቁ መነኮስ ጸጋና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን::
=>ግንቦት 14 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ አባ ዻኩሚስ (አበ መነኮሳት ሣልሳዊ)
2.አባ ሲማኮስ ሰማዕት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.አቡነ አረጋዊ (ዘሚካኤል)
2.ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ መርዓዊ
3.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ
4.ቅዱስ ሙሴ (የእግዚአብሔር ሰው)
5.አባ ስምዖን ገዳማዊ
6.አባ ዮሐንስ ጻድቅ
7.እናታችን ቅድስት ነሣሒት
=>+"+ ይህ ነገር ለተሰጣቸው ነው እንጂ ለሁሉ አይደለም:: በእናት ማሕጸን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ:: ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ:: ስለ መንግስተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ:: ሊቀበለው የሚችል ይቀበለው:: +"+ (ማቴ. 19:11)
<ወስብሐት ለእግዚአብሔር>
The Departure of St. Pachomius (Pakhom), the Father of the Spiritual Communal Monastic life (Cenobitic life).
On this day, of the year 64 A.M. (348 A.D.), Abba Pachomius, the father of the spiritual communal life (Cenobitic life), departed. He was born in Thebes (Luxor) from pagan parents, who forced him to worship idols. He rejected and mocked this worship, then became a monk with St. Balamon (Palaemon). He lived in submission to him for many years, and he mastered well the ways of the monastic life. Then the angel of the Lord appeared to him and commanded him to establish a communal and holy monastic life. Many monks gathered together to him, and he built for them many monasteries and established for them a system of manual labor, the times of prayers, and eating. He was the father of them all, with an Abbot in every monastery. He visited all the monasteries, from Aswan to Edfu to Donasa to the end of Upper Egypt to the north. He did not permit any one of his sons to become a priest for the sake of the vainglory of this world, and not to overlook the purpose of their monastic life of worship by being away from the world. He invited a priest from outside for each monastery to officiate the Divine Liturgy. When Pope Athanasius wanted to ordain him a priest, he fled from him. St. Athanasius asked his disciples to tell him that he who built his house on the rock that can not be shaken, and fled from the vainglory of the world, is blessed, and his disciples are also blessed.He desired once to see Hades, and he saw in a night vision the habitation of the sinners and places of torment.
He remained the father of the Cenobites for forty years. When the time of his departure drew near, he called the monks, strengthened their faith, and appointed someone to take over his place after him, then departed in peace.
May his prayers be with us. Amen.
Wednesday, 20 May 2015
Ginbot 13 (May 21) IN THE NAME OF THE FATHER AND OF THE SON AND OF THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN.
The Departure of St. Arsenius the ascetic St. Junia, One of the Seventy Disciples.
On this
day died the holy father, the ascetic, and fighter, and wise man
Arsenius. This saint was of the men of Rome, and he belonged to a rich
and noble family, and [his parents] taught him the doctrine of the
Church, and they made him a deacon. And after this he went to the city
of Athens, and he studied and learned philosophy, and astronomy, and all
the paths of the sun, and the moon, and the stars, and their times; and
he became exceedingly learned, and he excelled many of the philosophers
and sages of his day. He was perfect in the wisdom of the Greeks, and
in Christian learning, and in the practice and teaching of divine
excellences. And when Theodosius the Great was reigning over the
country of Romya, he sought for a good and wise man to teach his sons
Honorius and Arcadius. And they took this saint to the Emperor
Theodosius, and he had him brought into his presence, and he asked him
to teach his sons. And then the emperor brought his two sons Honorius
and Arcadius into his royal abode, and Saint Arsenius taught them, and
corrected (or, admonished) them, as was fitting, and since he devoted
much exertion and toil to teaching them, he inflicted on them severe and
painful beatings. When the Emperor Theodosius their father was dead,
his son Honorius reigned over the city of Rome, and Arcadius reigned
over the city of Constantinople. And God put fear of them into the
heart of this saint, because he used to beat them when he was teaching
them, and for this reason God stirred him up to go forth from the world,
and to become a lighted lamp to lighten all those who wished for the
salvation of their souls. And whilst he was thinking in his heart what
he should do, behold a voice came unto him form God, saying, “Arsenius,
Arsenius, Arsenius, go forth from this world and thou shalt be saved.”
When he heard this voice, he did not tarry, but he rose up forthwith,
and changed his apparel and came to the city of Alexandria. Thence he
departed into the desert of Scete, to the monastery of Saint Abba
Macarius, and he fought a great fight with fasting and prayer, and long
and frequent vigils, and in addition to these ascetic virtues he learned
to keep silence. One day, when a man questioned him about his keeping
silence, he answered, and said unto him, “Many times when I have spoken
I have been sorry and repented, but on no day did I ever repent because
I had kept silence.” And this saint was humble and meek, both inwardly
and outwardly, and he was always doing the work of God; and he never
ceased to work with his hands, and he wept and gave away in alms
whatever was left to him. And he composed many admonitory Discourses,
which were profitable to him that wished for the salvation of his soul.
And when he went into the church he hid himself behind a pillar, so that
men might not see him, and this saint worked many signs and wonders.
And God revealed to him signs and wonders, and on many occasions the
contending of many men. The appearance of this saint was good, and his
limbs were strong, and his face was bright and very cheerful, and his
beard was long and reached to the hem of his garment; but by reason of
his weeping and his asceticism his eyelashes were wanting. This saint
was tall in stature, but he became bowed by reason of his age; all the
days of his life were one hundred and five years. Of these he passed
forty years in the city of Rome and forty years in the desert of Scete
of Saint Abba Macarius, and in the monastery of Mesr (Cairo) twenty
years, and in the monasteries of the city of Alexandria three years, and
he returned to the monastery of Mesr (Cairo), and lived there two
years. After this he died in peace. Salutation to Arsenius.
Glory
be to God Who is glorified in His Saints.
Amen.
The Departure of St. Junia, One of the Seventy Disciples.
On this day also, St. Junia, one of the seventy disciples, departed. He was born in Beth Gubrin (Jibrin) from the tribe of Judah. He was chosen by the Lord to be one of the seventy disciples, and received the Holy Spirit. He preached the Gospel with the disciples and suffered many hardships. He accompaniedSt. Andronicus in his preaching of the Gospel as it is mentioned on the 22nd. day of Bashans. St. Junia buried St. Andronicus, and he prayed that the Lord would take him also, and he departed in the following day. St. Paul mentioned him in Romans Chapter 16.
May his prayers be with us. Amen.
The Martyrdom of St. Julian (Yulianus) and his mother in Alexandria.
On this day also, St. Julian and his mother were martyred in the city of Alexandria.May their prayers be with us and glory be to God forever. Amen.
Monday, 18 May 2015
ስንክሳር ዘግንቦት 11 Synaxarium Ginbot 11 (May 19) IN THE NAME OF THE FATHER AND THE SON AND THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN.
አሠርገዋ ለኢትዮጵያ በስብሐት ወበሃሌ ሉያያሬድ ካህን ፀሐያ ለኢትዮጵያ
በዚህች ዕለት የኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ የዕረፍቱ (የተሰወረበት)መታሰቢያ ዕለት ነው። በረከቱ ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን።
ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ
=>ቅዱስ ያሬድ:- ከእግዚአብሔር ያገኘነው አባታችን: ክብራችን: ሞገሳችን ነውና በምን እንመስለዋለን? አንደበቱ ጣፋጭ (ጥዑም): ልቡናው የቅድስና ማሕደር: ሕሊናው የምሥጢራት ሠረገላ ነው:: እስከ አርያም ተነጥቆ የማይፈጸም ምሥጢርን የተመገበ ማን እንደርሱ!
+ሊቀ ሊቃውንት እዝራ ሐዲስ እንደሚሉት:- "ቅዱስ ያሬድ ለኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከራስ ጸጉሯ እስከ እግር ጥፍሯ: ሙሉ አካሏ ነው"
=>የሊቁ ዜና ሕይወት በጥቂቱ:-
+ቅዱስ ያሬድ የተወለደው በ505 ዓ/ም አክሱም አካባቢ ሲሆን እናቱ ክርስቲና (ታኡክልያ) አባቱ ደግሞ ይስሐቅ (አብድዩ) ይባላሉ:: ሊቁ በሕጻንነቱ ምሥጢር (ትምሕርት) አልገባው ብሎ ይቸገር ነበር:: ትምሕርት እንቢ ያለው ሰነፍ ስለ ነበር አይደለም:: በጥበበ እግዚአብሔር እንጂ::
+ምን ትምሕርት ባይገባው ጾምና ጸሎትን ያዘወትር ነበር:: ልቡናው ደግሞ በእመቤታችንና በልጇ ፍቅር የታሠረ ነበር:: አንድ ቀን ግን መምሕሩ የነገሩት ቀለም አልያዝሕ አለው:: ሲፈትኑትም ባለመመለሱ ተገረፈ:: ዱላው በጣም ስለ ተሰማው ቅዱሱ ከመምሕሩ ኮብልሎ ማይ ኪራሕ አካባቢ ሲደርስ ደክሞት አርፎ እግዚአብሔር ትጋትንና ተስፋ አለመቁረጥን ከትል አስተማረው::
+ትሏ 6 ጊዜ ወድቃ በ7ኛው ፍሬዋን ስትበላት ተመልክቷልና:: ከዚህ በሁዋላ ቅዱስ ያሬድ ወደ መምሕሩ ተመልሶ: ይቅርታ ጠይቆ ትምሕርት ጀመረ::
+ሊቁም ትጋትንና ጸሎትን ከሰጊድ ጋር አበዛ:: እግዚአብሔር ደግሞ በድንግል እናቱ አማካኝነት የምሥጢር ጽዋን አጠጣው:: ካህኑ ያሬድ እንዲያ አልገባህ ያለው ምስጢር ተገልጦለት በጥቂት ጊዜ ብሉይ ከሐዲስ ወሰነ:: በምሥጢር ባሕርም ይዋኝ ጀመር::
+ያን ጊዜ ሰማያዊ ዜማ አልተገለጠም ነበርና በጸሎት ላይ ሳለ ተደሞ መጣበት:: 3 መላእክት በወፎች አምሳል መጥተው አነጋገሩት:: ድንገትም ነጥቀው ወደ ሰማያት: ወደ ልዑላኑ መላእክት ዘንድ አደረሱት:: ሊቁ በሰማያት ልዩ ምሥጢር: ልዩ ምስጋናና ልዩ ዜማን አዳመጠ:: ይሕንን ምስጋና ብዙ ቅዱሳን ቢሰሙትም ቅዱስ ያሬድ ግን ይዞት እንዲወርድ ተፈቀደለት::
+ሊቁ ወደ ምድር ተመልሶ በታላቅ ተመስጦ አክሱም ጽዮን ውስጥ በሃሌታ አመሰገነ:: ሕዝቡና ንጉሡም ከጣዕሙ የተነሳ አደነቁ:: ቅዱስ ያሬድ ለተወሰነ ጊዜ በአክሱምና ደብረ ዳሞ ሲያገለግል ቆይቶ: ከመሬት ክንድ ከስንዝር ከፍ ብሎ ለእመቤታችን አንቀጸ ብርሃንን ደርሶላት ከሃገሩ ወጣ::
+ቅዱስ ያሬድ በቀሪ የሕይወቱ ዘመናት:-
1."5" ያሕል መጻሕፍትን ጽፏል::
2.በጣና ቂርቆስ: በዙር አባና በሌሎችም ቦታዎች ወንበር ዘርግቶ ብዙ ደቀ መዛሙርትን አፍርቷል::
3.በሰሜን ተራሮች አካባቢ በትጋሃ መላእክትና በተባሕትዎ ኑሯል::
+በ576 ዓ/ም በተወለደ በ71 ዓመቱ በዚህች ቀን ተሰውሯል::
=>አባቶቻችን:-
*ጥዑመ ልሳን
*ንሕብ
*ሊቀ ሊቃውንት
*የሱራፌል አምሳያ
*የቤተ ክርስቲያን እንዚራ
*ካህነ ስብሐት
*መዘምር ዘበድርሳን
*ማኅሌታይ
*ልዑለ ስብከት
እያሉ ይጠሩታል::
=>የቅዱሱ ጸሎትና በረከት ሃገራችንን ከክፉው ሁሉ ይጠብቅልን::
On this day also Theocleia, the wife of Saint
Justus, became a martyr. after the governor of the city of Alexandria
had caused them to be separated from each other, even as it is written
in the section for the tenth day of Yakatit, he took Saint Theocleia to
the city of Dha. And when the governor of the city of Alexandria had
read the letter before the governor of her city, he marveled and said,
“Why have they left their kingdom and chosen death rather than their
kingdom?” And the governor urged her with many words of persuasion, and
promised her great things, but she answered and said unto him, “I have
left my kingdom and I will not return unto it, I am well pleased at my
separation from the husband of my youth, and I am comforted for my
children by the love of my Lord Jesus Christ, and what couldst thou give
me [in place thereof]?” And the governor commanded his soldiers to beat
her, and they beat her until the skin was stripped off her body, and
after this they cast her into the prison house; and the angel of the
Lord appeared unto her and healed her wounds. And when the prisoners
and the other people saw her, many of them marveled, and believed on our
Lord Jesus Christ, and became martyrs. And when the time of the death
of Saint Theocleia drew nigh, the angel of the Lord appeared unto her,
and comforted her and promised her many things. Then the governor
commanded the soldiers to cut off her head with the sword, and they cut
off her head with the sword and she received the crown of martyrdom in
the kingdom of the heavens. And certain believing men came and gave
silver to the soldiers, and they took her holy body, and swathed it for
burial in costly cloths and laid it in a coffin until the end of the
days of the persecution. Salutation to Theocleia.
And on this day also is the commemoration of
Saint Pafnotyos (Paphnutius), the bishop. This father became a monk in
his youth, in the desert of Scete, in the monastery of Abba Macarius,
and he fought a great fight and performed many works of ascetic virtue.
He fasted very often, and never ate food cooked by fire, and ate only
dried herbs. And he learned in the desert the knowledge of the Canon,
[and] the Scriptures, and the Law of the Church, and he was appointed
priest. He lived in the desert for five and thirty years, and the
report of him and his righteousness was noised abroad. And Abba
Philotheus, Archbishop of the city of Alexandria, sent and had him
brought to him, and made him a bishop. When he was appointed bishop he
never changed his apparel, except when he wished to officiate at the
Offering, and then he wore the vestments of a priest; and when he had
finished the office of the Offering he put on his sackcloth again. And
his spiritual fighting and asceticism were so intense, now he followed
the canon of the ascetic life all day long, that his body languished,
and he prayed to God, saying, “O my Lord Jesus Christ, unto Whom praise
belongeth, wilt Thou withhold Thy grace from me because of my office of
bishop?” And the angel of the Lord came and said unto him, “Know thou
that when thou wast in the desert thou hadst none near thee to visit
thee in the time of thy sickness, and there was none to minister unto
thee, and thou wast not able to find relief from thy sickness, and it
was God Who removed sickness and toil from thy body. And behold, thou
art now here in the world, and thou hast near thee those who can
minister unto thee and visit thee; and thou canst obtain relief from thy
sickness, and canst attend to thyself as thou wishest.” And this father
sat in his office of bishop for two and thirty years, and when the time
of his death drew nigh he summoned the priest, and the chief Jews and
the deacons, and he handed over to them the sacred property of the
churches, and all their possessions, and he said unto them, “Behold,
know ye that I am departing to God, and ye know that I have walked in
your midst in a manner which was befitting. And our Lord Jesus Christ,
before Whom I am about to stand, will be witness for me, that I have not
taken for myself one silver drachma of all the money which came to me to
the bishop’s office.” And they embraced him and wept and asked him to
bless them, and not to forget to help them; and he blessed them, and
said unto them, “God bless you and make you strong in the True Faith
until ye draw your last breath”; and thus saying he fell asleep and died
in peace. Salutation to Pafnotyos (Paphnutius), the bishop.
And on this day also became a martyr Abba
Asher, the teacher of Bali, as he was going down to Jerusalem in the
time of Wanag Sagad (died A.D. 1540) the king. He worshipped before
they cut off his head with the sword, and afterwards they burnt him in
the fire, at the gates of Jerusalem, at the place where the foot of our
Lord stood.
And on this day also died the blessed woman
Arsema. This holy woman became a nun in a house of virgins, and
pretended to be mad, and during the night she afflicted herself, and
tortured her flesh with fasting and prayer. And when anyone looked at
her, she pretended to be asleep; and the widows hated her and reviled
her. And God revealed her spiritual fight to Abba Daniel, and when he
arrived in the mountain of the widows he told the abbess all her
virtues, and she told the widows, one by one, and from that day they
treated her with honor. And, hating vain praise, she fled and went into
the desert secretly, leaving behind her with one of them a writing
wherein she praised them for having treated her with contumely, and
there she died.
And on this day also
Saint Euphemia became a martyr in the reign of Diocletian. The name of
her mother was Theodoriasiana, and she was a God-fearing woman and a
believer on our Lord Jesus Christ. And Satan urged Antiopatus to compel
all the Christians to worship idols, and he had her, and many other
Christians with her, brought to him, and he said unto her, “Sacrifice to
the gods.” And Saint Euphemia said unto him, “I will worship my Lord
Jesus Christ only, and I am strong of heart in the Holy Spirit that I
may find the hope of my Father.” Then was Antiopatus wroth, and he
commanded his soldiers to cast her under the wheels of a wagon (?), so
that it might break her body and each of her members; and the angel of
the Lord came from heaven and delivered her. And then he commanded them
to light a fire [and to feed it] until its flames rose up to a height of
five and forty cubits, and to throw her into it. And she stood up in
the midst of the fire and prayed, and as she prayed she went forth from
the fire uninjured; and then they cast her into the prison house until
the morning. And on the following day they brought her before the
Council, and the governor said unto her, “Sacrifice to the gods.” And
the saint laughed and said unto him, “I will not sacrifice to these dumb
stones.” When Antiopatus heard her, he commanded the soldiers to bring
four stones wherein were set instruments for flaying the saint. And
then he commanded them to cast her into a tank of water wherein were
savage creatures (crocodiles ?), and these creatures carried her and
lifted her above the water, and set her outside the tank. And then he
ordered them to place under the dust of the ground sharp stones and
swords, and to make her to run backwards and forwards over them, so that
she might fall down and die, but when she had run over them she remained
uninjured. And then he commanded them to beat her, and to cast her into
a cauldron to boil her, but she suffered no injury whatsoever. And then
they gathered together wild beasts and bears, and set them at her, but
the lions kissed her feet, though one savage beast in evil nature bit
her foot. And a voice came from heaven, saying, “Ascend, O Euphemia,
and come into the holy place,” and thus she finished her martyrdom. And
her father Philophilus and her mother came, and swathed her body for
burial and buried her in a new tomb. Salutation to Euphemia who
finished her course through a bite of a wild beast. Salutation to the
companions of Euphemia, Sosthenes, and Yeketras.
And on this day also became martyrs Saint
Sophia, the mother of Saint Isidore, and his sister Euphemia.
And on this day also are commemorated Abba Bakimos, and Abladen (Ablanius),
and Julius.
Glory
be to God Who is glorified in His Saints.
Amen.
Subscribe to:
Posts (Atom)